Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Ministry of Finance and Economic Development  
Home Home Citizens Citizens Government Government Business Business Donors Donors Decrease font Increase font

 ተጠሪ መስሪያ ቤቶች

 የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ

 

የኢትዮጵያ ማዕከላዊ  እስታትስቲክስ ኤጀንሲ 1981 . በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት  ሚኒሰትር በበላይነት እየተመራ እንዲሰራ በአዋጅ ተቋቁሟል ፡የኤጀንሲው ዓላማም በሃገሪቱ የሚከነወኑ የህዝብ ቆጠራ በበላይነት መምራትና የተለያዩ ናሙናዎችን ማከናወን ነው፡፡ በመሆኑም የሃገሪቱ የመረጃ ማዕከል ሆኖ ያገለግላል፡፡ ኤጀንሲው ይህንን ስራውን በብቃት ለማከናወን በሃያ አምስት ///ቤቶች በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የተዋቀረ ሲሆን፡ እነዚህም በአምቦ፡ በአርባ ምንጭ፡ አሰበ ተፈሪ፡ አሳይታ፡ አሶሳ፡ አዋሳ፡ ባህር ዳር፡ ደብረ ብርሃን፡ ደሴ፡ ድሬደዋ፡ ጋምቤላ፡ ጎባ፡ ጎንደር፡ ሀረር፡ ሆሳዕና፡ እንደ ሥላሴ፡ ጂጂጋ፡ ጂማ፡ መቀሌ፡ ሚዛን ተፈሪ፡ነገሌ ቦረና፡ ነቀምትና ሶዶ ናቸው፡፡