Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Ministry of Finance and Economic Development  
Home Home Citizens Citizens Government Government Business Business Donors Donors Decrease font Increase font

 ተጠሪ መስሪያ ቤቶች

 የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ

 

የኢትዮጵያ ግዥ ኤጀንሲ በሀገሪቱ ግልፅነትና የሙያ ስነ-ምግባርን የተላበሰ የመንግስት ግዥ አፈፃፀምን ለማስፈን አዲስ የመንግስት ግዥ አዋጅ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 2005 .. አውጥቷል፡፡ ከዚህም በተዛማጅ የተሻሻለ የግዥ መመሪያ እንዲዘጋጅ አድርጓል፡፡ የኤጀንሲው ቅድሚያ ትኩረትም በፌደራል እና በክልል ደረጃ በሚገኙ የመንግስት መዋቅሮች የወጣውን የመንግስት ግዥ መመሪያ አዋጅ ማስፈፀም፤ በዘርፉ የሠው ኃይል ልማት ማስፋፋት፤ እና ወጥ የሆነ የመንግስት ግዥ አፈፃፀም ማስፈን እና ማጠናከር ናቸው፡፡

  ድህረ ገፅ www.ppa.gov.et