FDRE, Ministry of Finance



None

20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በገንዘብ ሚኒስቴር ተከበረ

ሕዳር 22 / 2018 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት 20ኛውን የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀንን ዴሞክራዲያዊ መግባባት ለህብረብሄራዊ አንድነት በሚል መሪ ቃል በሚኒስቴሩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ አከበሩ፡፡

Back