An Ethiopian delegation led by H.E. Ahmed Shide, Minister of Finance, held high-level consultations with H.E. Liu Junfeng, Vice Chairman of the China International Development Cooperation Agency (CIDCA), to further strengthen the longstanding partnership between Ethiopia and China.
መጋቢት 23 2018 የገንዘብ ሚኒስቴር እና የሁሉም ክልሎች የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊዎች የተሳተፉበት የሁለት ቀን የምክክር መድረክ ተጀምሯል። በመድረኩ ላይ እየተተገበረ ባለው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ውጤቶች፣የመንግሥት አገልግሎትና አስተዳደር ማሻሻያ፣ በዲጂታል የክፍያ ስርዓት ዝርጋታ እና በመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ዙሪያ ሰፊ ውይይት እየተደረገ ይገኛል።
Copyright © 2025 MOF All Right Reserved