Ministry of Finance Ethiopia



None

The 8th Forum on China-Africa Cooperation (FOCAC) Summit will be held in Dakar, Senegal, from 29-30 November 2021.

In the past two decades, the FOCAC mechanism has been proven to be an effective and robust platform in promoting China-Africa cooperation by supporting critical infrastructure development

None

በመንግስት የበጀት የዝግጅት ሂደት የዜጎች ተሳትፎ እያደገ መምጣቱ ተገለፀ

የገንዘብ ሚኒስቴር ከተለያዩ ተቋማት ለተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ትናንት ህዳር 16 2014 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ በመንግስት በጀት ዝግጅትና ሂደት ዙሪያ የዜጎች ግንዛቤና ተሳትፎ እያደገ መምጣቱን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመንግስት ወጭ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዳዊት ሽመልስ ገልጸዋል፡፡

None

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፋት ዓመታት ከነበረበት ችግር አገግሞ ለውጥ በማምጣት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

ባንኩ በለውጥ ሂደት ላይ አንደሚገኝ የተገለጸው የባንኩ የ2014 በጀት አመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ለመገምገም በተደረገ ውይይት ላይ ነው፡፡

None

የመንግስት የልማት ድርጅቶች የአንደኛ ሩብ አመት የሥራ አፈፃፀም እየተገመገመ ነው

የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ተወዳዳሪነታቸውን ለማጎልበት እና የአገልግሎቶት አሰጣጣቸውን ቀልጣፋ እንዲሆን ለማስቻል ለአምስት ቀናት የሚቆይ ውይይት ተጀመረ፡፡

None

የሰሜን ዕዝ የተጠቃበት ጥቅምት 24 በገንዘብ ሚኒስቴር ታስቦ ዋለ

የሰሜን ዕዝ በአሸባሪው የህወሀት ቡድን የተጠቃበት ጥቅምት 24 ‹‹ አልረሳውም! እኔም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነኝ ›› በሚል መሪ ቃል ዛሬ ጥቅምት 24 2014 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት በሚኒስቴሩ ቅጥር ጊቢ በተከናወነ ሥነስርአት ታስቦ ዋለ፡፡

Back