Ministry of Finance Ethiopia



None

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የማሻሻያ ስራዎች ቀጣይነታቸው እንዲረጋገጥ በትኩረት መሰራት እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸው ዋና ዋና የማሻሻያ ስራዎች የባንኩን ትርፋማነት ለማሳደግ እንዳስቻሉ ተገለፀ፡፡

None

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአገር ውስጥ ተወዳዳሪነት ከማሳደግ ባለፈ በምስራቅ አፍሪካ ያለውን የገበያ ድርሻ መጨመር እንደሚገባው ተገለጸ

የመንግስት የልማት ድርጅት የሆነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት በአዲስ የቦርድና የማኔጅመንት አባለት እየተመራ 7.3 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡ አስታውቋል፡፡
None

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት አገልግሎቱን በማዘመን ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ እራሱን እያዘጋጀ መሆኑ ተጠቆመ

በገንዘብ ሚኒስቴር በተካሄደው ስብሰባ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት የግማሽ ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት በቀረበበት ወቅት ድርጅቱ የማሻሻያ እርምጃዎችን በመውሰድ፣ ዘመናዊ አሰራሮችን በመከተል እና ውጪን በመቀነስ ትርፋማ መሆኑ ተገለፀ፡፡

None

Minister of Finance of Ethiopia confers with German Ambassador to Ethiopia

H.E. Ato Ahmed Shide, Minister of Finance, and H.E. Mr. Stephan Auer, German Ambassador to Ethiopia held a discussion on ways to strengthen the economic relationship between the two countries.

None

የመንግስት ልማት ድርጅቶች አለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አቀራረብን ተከትለው እንዲሰሩ ማሳሰቢያ ተሰጠ

የገንዘብ ሚኒስቴር የመንግስት የልማት ድርጅቶች በአለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አቀራረብ ደረጃዎች (International Financial Reporting Standards- IFRS) አተገባበር ተከትለው እንዲሰሩ አሳሰበ፡፡

None

አዲስ በሚገነባው ግዙፍ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የግንባታ ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ

በአዲስ አበባ ዙሪያ አዲስ በሚገነባው ግዙፍ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ቅድመ ዝግጅት ላይ በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተካሄደ፡፡

None

የአዋሽ ወንዝ በአፋር ክልል እና በአጎራባች ክልሎች የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ በተመለከተ በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተካሄደ

የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር ከክቡር አቶ አወል አርባ ጋር የአዋሽ ወንዝ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋን በመከላከልና በመቆጣጠር ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ የካቲት 10/2013 ዓ.ም በሚኒስቴሩ ጽ/ቤት አካሄዱ፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ለፈረንሳይ ኩባንያዎች ማብራሪያ ሰጡ

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ዕድሎችን ለፈረንሣይ ኩባንያዎች ለማስተዋወቅ ውይይት አካሂደዋል፡፡

None

H.E Yasmin Wohabrebbi, State Minister of Finance, received Amos Kiprono Chepto Executive Director of the African Development Bank

During the meeting, the State Minister thanked the African Development Bank for being one of the major development partners in supporting development plans and programs in Ethiopia. 

None

የግብርና፣ የኢንዱስትሪ ኬሚካሎችና የኤሌክትሮኒክስ አጠቃቀምና አወጋገድ መሻሻያ ላይ ትኩረት ያደረገ ዕወደ ጥናት ተካሄደ

በግብርና፣ኢንዱስትሪ ኬሚካሎችና በኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች አያያዝ፣ አጠቃቀምና አቀማመጥ በርካታ ችግሮች እንደሚታዩ የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀው አውደ ጥናት ላይ ተገለፀ፡፡

Back