Ministry of Finance Ethiopia



None

በአገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም መሰረት የመንግስት የልማት ድርጅቶች የግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀም ተገመገመ

የአገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሃ ግብር ዋኛ አካል የሆነው የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ውጤታማነት ለማሻሻል ፣ ተወዳዳሪነታቸውን ለማጎልበት እና የአገልግሎቶት አሰጣጣቸውን ቀልጣፋ እንዲሆኑ ለመደገፍ ያተኮረ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ውይይት ተጀመረ፡፡

None

Ministry of Finance and UNDP held a Discussion with Tigray Interim Administration

Yesterday: A delegation led by H.E Yasmin Wohabrebbi, State Minister of Finance, and Ms. Ahunna Eziakonwa, United Nations Development Program (UNDP) Assistant Administrator and Regional Director for Africa visited Mekele to understand more about the progress and challenges of the ongoing humanitarian assistance being carried out in the region.

None

Finance Minister Outlines the Expedited Humanitarian Assistance and Recovery Efforts in Tigray Region

H.E Ahmed Shide, Minister of Finance of Ethiopia updated the Executive committee of Development Partners Group (DPG) on recent developments in Tigray region.

None

ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ የገንዘብ ሚኒስትር የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አምባሳደር እና የአፍሪካ ህብረት ቋሚ ተወካይ ክቡር መሃመድ ሳሌም አልራሺድን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

ውይይቱ የሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብርን በማጠናከር በተለይም ደግሞ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ባለሀብቶችና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ በማበረታታት ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል የንግድ፣ ቱሪዝም እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ማጎልበት በሚቻልበት መንገድ ላይ የጋራ ምክክር አድርገዋል፡፡

None

በእንግሊዝ የፓርላማ አባል የተመራ የልዑካን ቡድን ኢትዮጵያ አረንጓዴ የኢኮኖሚ ልማት ለመገንባት እያደረገች ያለውን እንቅስቃሴ አደነቀ

ጥር 20 ቀን 2013 አዲስ አበባ፡ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ በእንግሊዝ የፓርላማ አባል የተመራ የልዑካንን ቡድን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት አቶ አህመድ ሽዴ የኢትዮጵያ መንግስት የአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት የተለያዩ ስትራቴጂዎችን ቀርፆ ተግባራዊ እያደረገ መሆኑን አስረድተዋል፡፡

None

U.K MP Appreciates Ethiopia’s Commitment to Building Green Economy

Addis Ababa – January 28, 2021: In a bid to realize Ethiopia’s vision of building a carbon-neutral and climate-resilient economy, H.E Ahmed Shed met with a high-level delegation led by the Honorable Alok Sharma, COP26 President.

None

Ethiopia signs Grant Agreement with Japan for Asphalt Road Construction

Addis Ababa, Ministry of Finance: The Federal Democratic Republic of Ethiopia and the Government of Japan signed a grant agreement to provide 500 million Japanese Yen which is approximately equivalent to 90 million ETB.

None

Ministry Announces New Strategic Plan to Strengthen Public Financial Management Reforms

The Ministry of Finance will be increasing its rollout of the Integrated Financial Management Information System (IFMIS), an automated program that supports the management of public sector budgetary,

None

የመንግስት የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት ሪፎርም ለማድረግ የገንዘብ ሚኒስቴር አዲስ ስትራቴጂክ ዕቅድ ይፋ አደረገ

የገንዘብ ሚኒስቴር የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ለማሻሻል የመንግስትን የበጀት ፣ የፋይናንስ እና የሂሳብ አያያዝ ስራዎችን የሚደግፍ የተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር መረጃ ስርዓት (IFMIS) ፕሮግራም ተደራሽነትን ለማሳደግ እንደሚሰራ አስታወቀ፡፡

None

በንጽህና መጠበቂያዎች ላይ የቀረጥና ታክስ ማሻሻያ ተደረገ

ገቢ ምርቶች በሀገር ውስጥ እንዲመረቱ ለማስቻልና የሀገር ውስጥ ኢንዲስቱሪዎች እንዲበረታቱ በመሰረታዊ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች ላይ በተለይም በወር አበባ ንዕህና መጠበቂያ ምርቶች ላይ የቀረጥና ታክስ ማሻሻያ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

Back