Ministry of Finance Ethiopia



None

ገንዘብ ሚኒሰቴር የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያሰመዘገበ ላለው አመርቂ የስራ አፈጻጸም ምሰጋና አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 ገንዘብ ሚኒሰቴር በአለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ላይ ያሳደረውን ተፅዕኖ ለመቋቋም የሚያስችሉ ስትራቴጂዎችን በመጠቀም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስለወሰዳቸው እርምጃዎች ምስጋና አቀረበ፡፡

None

በዩኒቨርሲቲዎች የሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ላይ የሚታየው የሀብት ብክነት እንዲስተካከል ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013 በሀገሪቱ በሚገኙ 10 የመጀመሪያ ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች በካፒታል ፕሮጀክቶች ላይ የሚታየው የሀብት ብክነት መስተካከል እንዳለበት የገንዘብ ሚኒሰቴር አሳሰበ፡፡

None

ኢትዮጵያ ሴት ስራ ፈጣሪዎችን ለማገዝ የሚያስችል የብድር ስምምነት ከዓለም ባንክ ጋር ተፈራረመች

የኢትዮጵያ መንግስትና ዓለም ባንክ በጥቃቅንና አነስተኛ ስራ ዘርፍ የተሰማሩ የሴት ስራ ፈጣሪዎችን ገቢ ለማሳደግ እና የስራ ዕድል ለማስፋት የሚያስችል የ100 ሚሊየን ዶላር / የ3.8 ቢሊዮን ብር/ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

None

የኤፍርት ኩባንያዎችን የሚያሰተዳደር ባለአደራ ቦርድ ተቋቋመ

ዛሬ የገንዘብ ሚኒሰቴር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ እና ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የኤፍርት ኩባንያዎችን የሚያሰተዳደር ሰባት አባላት ያሉት ባለአደራ ቦርድ እንደተቋቋመ ገለፁ፡፡

None

ለልማት አጋሮች በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ ማስከበርና መልሶ ማቋቋም እንቅስቃሴ ማብራሪያ ተሰጠ

በኢትዮጵያ ለሚገኙ የልማት አጋሮች ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት በትግራይ ክልል ህግ ለማስከበር ከተወሰደው እርምጃ በኋላ የክልሉን ሰላም ወደ ነበረበት ለመመለስ ስለተደረገው እርምጃ በገንዘብ ሚኒስትሩ በክቡር አቶ አህመድ ሺዴ እና ፡፡

None

The Over view of UN Sustainable Development Cooperation Framework (2020-2025) to Ethiopia.

<p<span style="font-size:11pt">The United Nations Sustainable Development Cooperation Framework (2020-2025) is the collective response of the UN System in Ethiopia to national development priorities and

 

</p<span>
None

Unlocking the Potential of a Digital Economy

An expansion in mobile communications, internet access, and other telecom services is critical to accelerating economic growth and service delivery in Ethiopia. Sectors such as agriculture, health, trade, insurance, and transport will benefit tremendously from digitalization and increased inclusion. 

None

Ethiopia Employing Strategies to Nurture Agriculture and Agro-Industries

The Government of Ethiopia is undertaking reforms to transform and diversify its economy. These reforms will enable the transition from a state-driven economic 

None

Unlocking the Potential of a Digital Economy

Ethiopia is poised to transform its telecoms industry. In the coming months, two new full-service telecommunications licenses will be awarded in a market that has been served solely by state-owned Ethio-Telecom. 

Back