የኢትዮጵያ አዲስ አመት ተፈጥሮም ጭምር የሚለወጥበት ነው፡፡ በመስከረም ወር አዝመራው ያብባል፣ የደፈረሱ ወንዞች መጥራት ይጀምራሉ፣ አደይ አበባ ምድሪቱን ማልበስ ይጀምራል፣ የመስቀል ወፎች ከተደበቁበት ይወጣሉ፡፡ ለዚህም ነው የኢትዮጵያ አዲስ አመት የብሩህ ተስፋ መጀመሪያ ተደርጎ የሚታሰበው፡፡
</p<span>
The Government of Ethiopia is undertaking reforms to transform and diversify its economy. These reforms will enable the transition from a state-driven economic
Copyright © 2021 MOF All Right Reserved