Ministry of Finance Ethiopia



None

የፌዴራልና የክልሎች የፋይናንስ፣ የገቢዎችና የፕላን የጋራ ምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ተጀመረ

ታህሣሥ 8 / 2015 ዓ.ም - በሀገራዊ የልማት እቅድ፣ በፊሲካል ፖሊሲ፣ በመንግስት ወጪና ገቢ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የፌዴራልና የክልሎች የፋይናንስ፣ የገቢዎችና የፕላን መስሪያቤቶች የጋራ ምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተጀመረ፡፡

None

የአለም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮጵያ የ745 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ አጸደቀ

ታህሣሥ 6 / 2015 ዓ.ም - የአለም ባንክ የስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ቦርድ በኢትዮጵያ ለመሰረታዊ የጤና አገልግሎትና ለጎርፍ ጉዳትን መከላከያ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል የ745 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ አጸደቀ፡፡ 

None

የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በኦዲት ጥራት ማረጋገጥና በኦዲት ግኝቶች ላይ ከባለድረሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

ህዳር 28 / 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የኦዲት ሙያ አገልግሎት ከሚሰጡ የተመሰከረላቸው የኦዲት ድርጅት ባለቤቶችና ባለሙያዎች ጋር በኦዲት ጥራት ማረጋገጥና በኦዲት ምርመራዎች ግኝቶች ላይ የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡

Back