Ministry of Finance Ethiopia



None

የመሬት መራቆትን በመቀንስ ምርታማነትን ለሚያሻሽል ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል የ165.2 ሚሊዮን ዶላር የእርዳታና የብድር ስምምነት ተፈረመ

ነሐሴ 4 / 2014 ዓ.ም - የመሬት መራቆትን በመቀንስ ምርታማነትን ለሚያሻሽል የዘላቂ የመሬት አያያዝ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል የ165.2 ሚሊዮን ዶላር የእርዳታና የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ መንግስትና በአለም ባንክ መካከል በበይነ መረብ በተካሄደ ስነ-ስርአት ተፈረመ፡፡

Back