ነሐሴ 10/2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት የ2015 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀምና በቀጣዮቹ ሶስት አመታት ተግባራዊ በሚደረገው የልማትና የኢንቨስትመንት እቅድ ላይ የፕላንና ልማት ሚኒስትርና ባለድርሻ ተቋማት በተገኙበት በሚኒስቴሩ መሰብሰቢያ አዳራሽ ግምገማ ተካሂዷል፡፡
ሐምሌ 27/ 2015 - በአውሮፓ ህብረት የገንዘብ ድጋፍ የኢትዮጵያን የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደርን ለማሻሻልና ለማዘመን የሚያግዝ ፕሮጀክት በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደ የውይይት መድረክ ይፋ ተደረገ፡፡
August 2, 2023 - The Ministry of Finance and the African Development Fund signed a Grant Agreement amounting to a total of 84.3 million US dollars (approximately 4.5 billion ETB)
H.E. Ato Ahmed Shide, Finance Minister of Ethiopia, later today received the World Bank Group President, Mr. Ajay Banga who pays an official visit to Ethiopia, his first stop in Africa since he officially took office on June 2, 2023.
Copyright © 2021 MOF All Right Reserved