በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከየካቲት 14 እስከ መጋቢት 27 ድርስ ሲካሄድ የነበረው ስፓርታዊ ውድድር የገንዘብ ሚኒስቴር የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ከማህበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለፍፃሜ ቀርቦ በመደበኛ የጨዋታ ጊዜ 0ለ0 በመጠናቀቁ ጨዋታው ወደ መለያ ምት አምርቶ ገንዘብ ሚኒስቴር 3ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል፡፡
April 5, 2024 - The Ministry of Finance and the World Bank signed six Financing Agreements amounting 1.72 billion USD (approximately ETB 97.35 billion) in the form of credits and grants, for the implementation of six projects aimed at driving sustainable development and inclusive growth in the country.
Copyright © 2021 MOF All Right Reserved