Ministry of Finance Ethiopia



None

የገንዘብ ሚኒስቴር የወንዶች እግር ኳስ ቡድን የስፖርት ለሁሉም ፌስቲቫል ዋንጫን አሸነፊ ሆነ

በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከየካቲት 14 እስከ መጋቢት 27 ድርስ ሲካሄድ የነበረው ስፓርታዊ ውድድር የገንዘብ ሚኒስቴር የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ከማህበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለፍፃሜ ቀርቦ በመደበኛ የጨዋታ ጊዜ 0ለ0 በመጠናቀቁ ጨዋታው ወደ መለያ ምት አምርቶ ገንዘብ ሚኒስቴር 3ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል፡፡

None

Ethiopia signs 1.72 billion USD Financing Agreements with the World Bank

April 5, 2024 - The Ministry of Finance and the World Bank signed six Financing Agreements amounting 1.72 billion USD (approximately ETB 97.35 billion) in the form of credits and grants, for the implementation of six projects aimed at driving sustainable development and inclusive growth in the country.

Back