የካቲት 9/ 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያና የስፔን መንግስታት በቀጣይ አምስት ዓመት የኢኮኖሚ ትብብራቸው የሚመራበትን ማዕቀፍ የገንዘብ ሚንስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴና የስፔን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሆሴ ማንኤል አልባሬስ ቤኖ በገንዘብ ሚንስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራረሙ፡፡
የካቲት 7/2015 ዓ.ም - ኢትዮጵያና ቻይና ለአዲስ አበባ ቀላል ባቡር የትራንስፖርት አገልግሎት መለዋወጫ የሚውል የ1.22 ቢሊዮን ብር (የ155 ሚሊዮን የቻይና ዩዋን) የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራራሙ፡፡
The Operation Manager acknowledged GoE’s reform agenda, and conveyed its message on the fund optimistic view over the country economic growth despite all current challenges in the country. The manager also discussed on the partnership framework agreement of the fund and current status of the projects.
Today Thursday, February 9, 2023, the Emission Reduction Purchase Framework Agreement (ERPA) has been signed between the Government of Ethiopia and the World Bank acting as a trustee of the Bio-carbon Fund Initiative for Sustainable Forest Landscapes.
ጥር 30/2015 አዲስ አበበ - ኢትዮጵያና ቻይና የ161 ሚሊዮን ብር የአስቸኳይ ምግብ ድጋፍ ስምምነት በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራረሙ፡፡
ጥር 30 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ በፈረንሳይ በሚያደርጉት የስራ ጉብኝት ከፈረንሳይ የንግድ ሚኒስተር ከሚስተር ቤች ኦሊቪዬር ጋር በሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ትብብርና በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ፍሪያማ ውይይት አደረጉ፡፡
Today January 26, 2023, the Ministry of Finance and the World Bank signed two Financing Agreements amounting to a total of 745 million US Dollars (approximately 39.8 billion ETB) both in the form of grants.
Today, Minister of Finance H.E. Ahmed Shide, held a meeting with fellow ministers on the Government’s ongoing and planned efforts for reconstruction in the directly affected regions as well as national scale measures taken to address the recovery needs.
ጥር 17 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ የማቋቋም ፕሮጀክት አፈጻጸም ላይ ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከታቸው ሚኒስትሮችና ሚኒስትር ዴኤታዎች ጋር በሚኒስቴሩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተወያዩ፡፡
ጥር 15 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ ከዴንማርክ የልማት ትብብርና አለም አቀፍ የአየር ንብረት ሚኒስትር ከሚስተር ዳን ጀርገንስ ጋር በሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ትብብርና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በጽ/ቤታቸው ተወያዩ፡፡
Copyright © 2021 MOF All Right Reserved