Ministry of Finance Ethiopia



None

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ

ጥር 9 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ትብብር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው  በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ዶ/ር አኔት ዌበር ከተመራው የልኡካን ቡድን ጋር በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት መካካል ስለሚኖረው ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ትብብር በጽ/ቤታቸው ተወያዩ፡፡

None

The Federal Democratic Republic of Ethiopia and The French Republic Signed Financing Agreements

ADDIS ABABATwo agreements were signed today, between the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the French Republic at a ceremony held at the French Embassy, Addis Ababa, for the implementation of “Framework Agreement for Food Security and “Amendment to Credit Facility Agreement”.

None

ከ43 ሚሊዮን ሊትር በላይ የፓልም የምግብ ዘይት ግዢ መፈጸሙን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ

ታህሣሥ 25 / 2015 ዓ.ም - ህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የምግብ ዘይት አንዲያገኝ በጅቡቲ ከሚገኘው ጎልደን አፍሪካ ካምፓኒ የ43 ሚሊዮን 37 ሺ 412 ሊትር የፓልም የምግብ ዘይት ግዢ መፈጸሙን የገንዘብ ሚኒስቴር አሰታውቋል፡፡

None

የፌዴራልና የክልሎች የፋይናንስ፣ የገቢዎችና የፕላን የጋራ ምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ተጀመረ

ታህሣሥ 8 / 2015 ዓ.ም - በሀገራዊ የልማት እቅድ፣ በፊሲካል ፖሊሲ፣ በመንግስት ወጪና ገቢ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የፌዴራልና የክልሎች የፋይናንስ፣ የገቢዎችና የፕላን መስሪያቤቶች የጋራ ምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተጀመረ፡፡

None

የአለም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮጵያ የ745 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ አጸደቀ

ታህሣሥ 6 / 2015 ዓ.ም - የአለም ባንክ የስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ቦርድ በኢትዮጵያ ለመሰረታዊ የጤና አገልግሎትና ለጎርፍ ጉዳትን መከላከያ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል የ745 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ አጸደቀ፡፡ 

None

የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በኦዲት ጥራት ማረጋገጥና በኦዲት ግኝቶች ላይ ከባለድረሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

ህዳር 28 / 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የኦዲት ሙያ አገልግሎት ከሚሰጡ የተመሰከረላቸው የኦዲት ድርጅት ባለቤቶችና ባለሙያዎች ጋር በኦዲት ጥራት ማረጋገጥና በኦዲት ምርመራዎች ግኝቶች ላይ የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በ115ኛው የአፍሪካ ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ጉባኤ የኢትዮጵያን አቋም ገለጹ

ህዳር 19 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በቤልጂየም ብራስልስ እየተካሄደ ባለው 115ኛው የአፍሪካ ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት ጉባኤ ላይ ባሰሙት ንግግር የኢትዮጵያን አቋም አንጸባርቀዋል፡፡

None

በመንግስትና በልማት አጋሮች ትብብር በሚቀጥሉት ሶስት ወራት በጋራ በሚከናወኑ ተግባራት ላይ የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡

ህዳር 16 / 2015 ዓ.ም - በመንግስትና በአለም አቀፍ የልማት አጋሮች ትብብር በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በመልሶ ማቋቋም ጉዳዮች ላይ በሚቀጥሉት ሶስት ወራት ውስጥ በሚከናወኑ ተግባራት ላይ በገንዘብ ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ የምክክር መድረክ ተካሂደ፡፡

None

H.E Dr. Eyob Tekalign met Ms. Gerda Verburg, UN Assistant Secretary General and Coordinator for Scaling Up Nutrition (SUN) Movement

Nov. 24 /2022 – H.E Dr. Eyob Tekalign, State Minister of Financ, stated that the timing that Ms. Gerda is doing a great moment where few weeks ago his excellency the Prime Minister of Ethiopia, Dr. Abiy Ahmed, has launched the Yelemat Turufat Initiative

None

Extension of Expression of Interest Submission Due Date

As part of the Federal Democratic Republic of Ethiopia’s economic reform strategy, the Government is committed to ensuring more efficient use of national resources by shifting towards a competitive market structure, with a greater role for the private sector in the economy.