ህዳር 13 / 2015 ዓ.ም - በገንዘብ ሚኒስቴርና በልማት አጋሮች ትብብር የሚካሄደው የመሰረታዊ አገልግሎቶች አሰጣጥና ማህበራዊ ተጠያቂነት ፕሮግራሞች አፈጻጸም የጋራ ግምገማ በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሻ ተጀመረ፡፡
ህዳር 9 / 2015 ዓ.ም - ከዚህ ቀደም ላልተወሰነ ጊዜ ተላልፎ በነበረው የውጭ ምንዛሬ የማይፈቀድላቸው ከውጭ የሚገቡ እቃዎች ዝርዝር ላይ ማሻሻያ ማድግ በማስፈለጉ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ዕቃዎች ላይ ማሻሻያ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክና ለጉምሩክ ኮሚሽን በጻፈው ደብዳቤ አሳውቋል፡፡
Nov. 16 2022 - The Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia has issued today Invitation for Expression of Interest for the partial privatization of Ethio Telecom and Kicks of stakeholder consultation process for the third telecommunications operating license.
The Heads of Agencies of the Development Partners Group (DPG) in Ethiopia held a retreat on 9th November at the International Livestock Research Institute in Addis Ababa together with Government representatives from sector ministries, including State Ministers and head of development partner agencies’,
ADDIS ABABA– A financing agreement amounting to 5 million euros (Approximately 260 million ETB) was signed today, between the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the French Republic at a ceremony held at the Ministry of Finance, for the implementation of " Lalibela Protection, Restoration and Development Project".
መስከረም 18 / 2015 ዓ.ም - የብሔራዊ የምክክር ሂደቱን በፋይናንስ ለመደገፍ የሚያስችል የፕሮግራም ሰነድ በገንዘብ ሚኒስቴር፣ በብሔራዊ ምክክር ኮሚሽንና በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም መካከል ተፈረመ፡፡
መስከረም 18/2015 - የጃፓን መንግስት በኢትዮጵያ በመንቀሳቀስ የተሸከርካሪ ላይ የህክምና አገልግሎት ለሚሰጡ መኪኖች ግዢ የሚሆን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ወይንም የ185 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
መስከረም 10 / 2015 ዓ.ም - ዛሬ በተካሄደ የርክክብ ሰነ-ሰርዓት ላይ የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚውል የ50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለገንዘብ ሚኒስቴር አሰረክቧል፡፡
መስከረም 6 / 2015 ዓ.ም - የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ኢንቨስትመንት ላይ የሚሰማሩ ኢንዱስትሪዎችን እና አስመጪዎችን የሚያበረታታ እንዲሁም ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርግ የታክስ ማሻሻያ ተግባራዊ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ጷጉሜ 2 / 2014 ዓ.ም - ሀገራዊ ሀብት አስተባባሪ ኮሚቴ በዚህ አመት ከውጭ ሀገርና ከሀገር ውስጥ ሀብት በማሰባሰብ በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋዎች ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች በመርዳትና መልሶ በማቋቋም የተከናወነው ተግባር ውጤታማ እንደነበር ገምግሟል፡፡
Copyright © 2021 MOF All Right Reserved