Ministry of Finance Ethiopia



None

ገንዘብ ሚኒስቴር የፋይናንስ ግልፅነትና ተጠያቂነት መመሪያን ተግባራዊ በማያደርጉ ተቋማት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቀ

ግንቦት 2/ 2014 አዳማ ፡- ዛሬ በተጀመረው የፌዴራል እና የክልሎች የፋይናንስ አስተዳደር የምክክር መድረክ ላይ የገንዘብ ሚኒስቴር የፋይናንስ ግልፅነትና ተጠያቂነት መመሪያን ተግባራዊ በማያደርጉ ተቋማት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ አስታውቋል፡፡  

None

በወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ የገንዘብ ሚኒስትሩ ገለጹ፡

ግንቦት 1/2014 ዓ.ም ዛሬ ቀጥሎ በዋለው የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የበጀት ስሚ መርሀ ግብር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሚኒስቴሩ ተጠሪ መስሪያ ቤቶች የ2015 አመት የበጀት እቅዳቸውን አቅርበው በገንዘብ ሚኒስቴር ተገምግሟል፡፡

None

H.E. Ahmed Shide discussed with the Danish Minister for Development Cooperation

May 6, 2022 - Minister of Finance H.E. Ahmed Shide received at his office the Danish Minister for Development Cooperation H.E. Mr. Flemming Moller Mortensen, and the Ambassador to Ethiopia H.E. Kira Smith Sindbjerg to discuss development cooperation between Ethiopia and Denmark. 

 

None

በግብርናው ዘርፍ የታዩ አበረታች ውጤቶችን ለማጠናከር በበጀት እንደሚደገፍ ተገለጸ

ሚያዚያ 28 / 2014 ዓ.ም - ለሶስተኛ ቀን ቀጥሉ በዋለው የፌዴራል ባለበጀት መስሪ ቤቶች የበጀት ስሚ መርሀግብር የግብርና ሚኒስቴርና በስሩ የሚገኙ ተጠሪ ተቋማት የ2015 በጀት ዓመት የበጀት ዕቅድ ያቀረቡ ሲሆን በግብርናው ዘርፍ የታዩ አበረታች ውጤቶችን ለማጠናከር ተገቢው የበጀት ድጋፍ እንደሚደረግም ተገልጻል፡፡

None

ገንዘብ ሚኒሰቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የወጪ ቅነሳን ተግባራዊ እንዲያደረጉ አሳሰበ

ሚያዚያ 26 / 2014 ዓ.ም ፡- ገንዘብ ሚኒሰቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመንግስትን በጀት ውጤታማ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲውልና ፍሪያማ የፋይናንስ አሰተዳር ስርዓት እንዲሰፍን  የወጪ ቅነሳ ተግባራዊ እንዲያደረጉ አሳሰበ፡፡

None

የፌደራል መንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2015 በጀት አመት የበጀት ሰሚ ተጀመረ

ሚያዚያ 26 / 2014 ዓ.ም ፡- ገንዘብ ሚኒሰቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመንግስትን በጀት ውጤታማ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲውልና ፍሪያማ የፋይናንስ አሰተዳር ስርዓት እንዲሰፍን  የወጪ ቅነሳ ተግባራዊ እንዲያደረጉ አሳሰበ፡፡

None

Finance Minister Ahmed Shide holds meetings World Bank Country Director

On April 21, 2022, Finance Minister Ahmed Shide met with World Bank Country Director Ousmane Dione and discussed a range of issues, including impact of the current challenges, growth and World Bank support.

Back