Ministry of Finance Ethiopia



None

Policy Consultation Takes Place Between Ethiopia and the Republic of Korea

TheGovernment of The Federal Democratic Republic of Ethiopia (“Ethiopia”) represented by the Ministry of Finance (MoF), and The Republic of Korea, represented by the Embassy of the Republic of Korea held a policy consultation meeting.

None

የኦዲት ግኝት የተመዘገበባቸው 39 የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች በገንዘብ እንዲቀጡና ከባድ የጽሁፍ የማሰጠንቀቂያ ደብዳቤ እንዲጻፍባቸው ተወሰነ

ሚያዝያ 12 / 2014 . - በዋና ኦዲተር ባለፉት ሶስት አመታት ተመርምረው የኦዲት ግኝት የተመዘገበባቸው 9 የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የበላይ ሀላፊዎችና የፋይናንስ ዳይሬክተሮች እያንዳንዳቸው በቅደም ተከተል 10 እና 9 ብር እንዲቀጡ የተወሰነባቸው ሲሆን በሌሎች 30 ባለበጀት መስሪያ ቤቶች ላይ ደግሞ ከባድ የጽኁፍ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንዲጻፍባቸው ተወስኖ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል አሰታወቁ

የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ በደቡብ ሱዳን የገንዘብና ፕላን ሚኒስትር አጋክ አቹል የተመራ ልዑክ በተቀበሉበት ወቅት ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታውቀዋል፡፡

None

ገንዘብ ሚኒስቴር መሠረታዊ የምግብ ሸቀጦች ያለምንም የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ በቀጥታ እንዲገቡ ወሰነ

የገንዘብ ሚኒስቴር መሰረታዊ የምግብ ሽቀጦች የሆኑት ዘይት፣ስንዴ፣ስኳር፣የህጻናት ወተት እና ሩዝ ያለምንም የውጭ ምንዛሬ ፍቃድ (በፍራንኮ ቫሉታ) በጉምሩክ ኮሚሽን በኩል በቀጥታ እንዲገቡ ወሰነ፡፡

None

Ethiopia signs MoU with European Business Forum

H.E. Ms. Semereta Sewasew, State Minister of Finance signed an MoU with Mr. Ben Depraetere, Chairperson of the Board of EUBFE (European Business Forum in Ethiopia) at the launch of the Business Climate Report – 2021 event that was held on April 6, 2022, at Hayat Regency Hotel.

None

Minister of Finance H.E. Ahmed Shide received at his office H.E. Chargé d’Affaires Ambassador Jacobson of US Embassy Addis and USAID Ethiopia Mission Head Sean Jones to discuss development cooperation between Ethiopia and the United States.

The two discussed the positive results of the humanitarian truce, including humanitarian assistance delivery over recent days to Ethiopians in the Tigray, Afar as well as Amhara regions.

None

The Minister of Finance Meets IFC’s Regional Director for East Africa

Minister of Finance Ahmed Shide held a meeting with Mrs. Jumoke Jagun-Dokunmu, Regional Director for International Financial Cooperation (IFC) to discuss with the Government on the future cooperation.

None

የጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስቴር ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ከገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራራ ጋር በሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብር ላይ መከረ

መጋቢት 15/ 2014 ዓ.ም - በምስራቅ አፍሪካ የስራ ጉብኝት በማድርግ ላይ የሚገኘው የጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስቴር ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ከገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ጋር የሁለቱ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብርና ልማት ድጋፍ በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ፍሪያማ ምክክር አድርገዋል፡፡

None

የመንግስት ከፍተኛ ሀላፊዎች ከአለም ባንክ ቦርድ ስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር ጋር ባንኩ ለኢትዮጵያ ድጋፉን በሚያጠናክርበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

መጋቢት 13/ 2014 ዓ.ም - የአለም ባንክ የአፍሪካ ዳይሬክትር ዶ/ር ታውፊላ ንያማድዛቦ ከኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስተር ከአቶ አህመድ ሺዴ፣ ከፕላንና ልማት ሚኒስተር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፣ ከጤና ሚኒሰትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ጋር የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጠው ድጋፍ ስለሚጠናከርበትና በባንኩ ድጋፍ እየተከናወኑና ባሉና ወደፊት በሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ላይ ፍሪያማ ውይይት አድርገዋል፡፡

None

በአውሮፓ ህብረት ፋይናንስ የሚደገፉ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለሚያደርጉ ባለድርሻ አካላት ስልጠና ተሠጠ

መጋቢት 9/ 2014 ዓ.ም (አዳማ)፣ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በአውሮፓ ህብረት ትብብር ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ለተውጣጡ የፕሮጀክት ማኔጀሮችና ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ፡፡

Back