Ministry of Finance Ethiopia



None

The Dialogue between Ministry of Finance and Head of Agencies of Development Partners in relation with the Reconstruction and Recovery Plan for the conflict-affected Regions

Ministry of Finance (MoF) of the Federal Democratic Republic of Ethiopia presented the Government of Ethiopia’s framework for Reconstruction and Recovery plan of the conflict-affected regions namely, Amhara, Afar, Tigray, Benshangul, and Part of Oromia to the Head of Agencies of the Development Partner Group.

None

መንግስት የኑሮ ወድነትን ለማሻሻልና የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ተከታታይ እርምጃ አንደሚወስድ ተገለጸ

መንግስት የኑሮ ወድነትን ለማሻሻልና የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ተከታታይነት ያለው እርምጃ አንደሚወስድ የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡

None

የኢትዮጵያና የኔዘርላድ መንግስታት በግብርና እና በኢንደስትሪ ዘርፍ የሚያደርጉትን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማሳደግ እንደሚያስፈልግ ተነገረ

መጋቢት 5 / 2014 ዓ.ም - የኔዘርላንድ መንግስት እየሰጠ በሚገኘው የልማት ትብብር ድጋፍ፣ በኢትዮጵያ የግብርናን አቅም በማሳደግና በአግሮ ኢንዱስትሪ በተለይም በወተት ተዋጽኦና በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሬታ ሰዋሰው ገለጹ፡፡

None

Ethiopia and KOICA signed a Memorandum of Understanding (MoU) on grant agreement of 20 million USD

Memorandum of Understanding (MoU) of grant agreement for two projects amounting 20 million USD was signed between Ethiopia and Korea International Cooperation Agency (KOICA).

None

ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የታዳሽ ሀይል ምንጭ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

የካቲት 25 / 2014 ዓ.ም - በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ትኩረት በተሰጠው የኢነርጂ ዘርፍ ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የታዳሽ ሀይል ምንጭ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ 

None

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት ከ58 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱ ተገለጸ፡፡

የካቲት 22 2014 ዓ.ም - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የግማሽ አመት የስራ አፈጻጸም በገንዘብ ሚኒስቴርና በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳር በሂልትን ሆቴል በተገመገመበት ወቅት እንደተገለጸው ባንኩ ከሀምሌ 2013 እስከ ታህሳስ 2014 ዓ.ም ባሉት ስድሰት ወራት ውስጥ 58.1 ቢሊዮን ብር ገቢ አግኝቷል፡፡

None

ኢትዮጵያና ጣሊያን የአንድ ሚሊዮን ዩሮ የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ

የካቲት 22 2014ዓ.ም - ኢትዮጵያና ጣሊያን ለዜጎች መረጃ ምዝገባ አገልግሎት የሚውል የአንድ ሚሊዮን ዩሮ ( 56,967,900 ብር ) የእርዳታ ስምምነት በሂልተን ሆቴል ተፈራረሙ፡፡

None

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአስቸጋሪ ወቅትም በውጤታማነቱ መዝለቁ ተገለጸ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም በገንዘብ ሚኒስቴርና በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ዛሬ የካቲት 22 2014 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል በተገመገመበት ወቅት የድርጅቱ ምክትል ዋና ስራ አሰፈፃሚ አቶ ኢሳያስ ወልደ ማሪያም እንዳስታወቁት ድርጅቱ ከመሰል ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ድርጅቶች አንጻር በተለያዩ መመዘኛዎች ሲታይ የላቅ ዕድገት አሳይቷል፤ ትርፋነቱም በዚህ አስቸጋሪ ወቅትም ቀጥሏል ብለዋል፡፡

None

ኢትዮ ቴሌኮም የደንበኞቹ ቁጥር ከ60 ሚሊየን ማለፋን አስታወቀ

የኢትዮ- ቴሌኮም የግማሽ ዓመት አፈፃፀም ዛሬ የካቲት 21 2014 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል በገንዘብ ሚኒስቴርና በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር በተገመገመበት ወቅት የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ የድርጅታቸው አጠቃላይ የደንበኞች ቁጥር 60 ነጥብ 8 ሚሊየን መድረሱን አስታውቀዋል፡፡

Back