Ministry of Finance Ethiopia



None

በአዲሱ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1341/2016 በውሃ፣ በኤሌክትሪክ ኃይል እና በትራንስፖርት አቅርቦት ላይ ስለሚከፈል የተጨማሪ እሴት ታክስ

የኤሌክትሪክ እና የውሃ አቅርቦት ላለፉት 22 ዓመታት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነፃ ተደርጎ የነበረው አነስተኛ ገቢ ያለው የህብረተሰብ ክፍል ያለበትን የወጪ ጫና ለማርገብና ለማቃለል ታስቦ ነበር፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል መርሀ ግብር አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

ነሐሴ 17 / 2016 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሀ ግብር ላይ በመሳተፍ በአዲስ አበባ ከተማ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ሜቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር አካባቢ አራንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ፡፡

Back