ታህሣሥ 24 / 2016 ዓ.ም - ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው ለረዥም ጊዜ የበርበራ ወደብን ማልማት እና መጠቀም የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት የሁለቱን ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥና ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ትብብር እና ትስስር የሚፈጥር መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር ገለጹ
The Federal Democratic Republic of Ethiopia and the Kingdom of the Netherlands signed Grant Agreement to support Basin Management Support for Resilient Inclusive Growth and Harmonized Transformation
ታህሣሥ 5/2016 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስቴር ከዩሮ ቦንድ አበዳሪ ባለድርሻ አካላት ጋር ዓለም አቀፍ የኢንቨስተር ውይይት (Global Investor Call) አካሄዶ ሁሉንም አበዳሪዎች በእኩል ሁኔታ እንደሚያስተናግድ ይፋ አደረገ፡፡
ሕዳር 28 / 2016 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስቴር ከአለም ባንክ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አና ቢጀርድና ከአለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ቪክቶሪያ ክዋክዋ ጋር በሀገሪቱ ማክሮ ኢኮኖሚና ልማት ጉዳይ ላይ በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ፍሪያማ ውይይት አካሄደ፡፡
Addis Ababa, Ethiopia - Anna Bjerde, the Managing Director Operations (MDO) of the World Bank, along with Victoria Kwakwa, World Bank Vice President for Eastern and Southern Africa, will visit Ethiopia from December 7-8, 2023.
December 6, 2023 –The Joint Review has been organized by the Ministry of Finance and the World Bank, in the Ministry of Finance meeting hall, aimed at jointly reviewing the status of Basic Services Delivery, and Implementation of the Ethiopia Social Accountability Program (ESAP3).
Copyright © 2021 MOF All Right Reserved