Ministry of Finance Ethiopia



None

በግጭት የተጎዱ ወገኖችን መልሶ የማቋቋም ፕሮጀክት ውጤታማ እንዲሆን መንግስት በትኩረት እየሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡

ሰኔ 8 / 2014 ዓ.ም - በሀገሪቱ በግጭት የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የተነደፈው ‹‹በኢትዮጵያ በግጭት የተጎዱ ወገኖች መልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት›› ለባለድርሻ አካላት በስካይላት ሆቴል ይፋ በተደረገበት ወቅት እንደተገለጸው መንግስት ፕሮጀክቱ የታለመለትን ግብ እንዲመታ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አሰታወቀ፡፡

None

Ethiopia and the Italian Republic Signed a Highly Concessional Loan Agreement

Addis Ababa, June 13, 2022 – A concessional loan agreement amounting to 22 million euros (Approximately 1.23 billion ETB) was signed today June 13, 2022, between the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the Italian Republic.

None

A Grant Agreement signed between the FDRE Ministry of Finance and the Africa Development Bank

The Grant Agreement amounting to USD 830,000 (ETB 4.2 Million) was signed in the form of Grant between the FDRE Ministry of Finance and the Africa Development Bank in support of Improving Climate Resilience of Communities and Ecosystems through Integrated Water Resources Management in the Ziway-Shalla Lakes Sub-Basin at ceremony held Accra, Ghana on the side of AfDB Annual meeting.

None

ለሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የተሰጠው የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ፍቃድ ሂደት በእንግሊዙ የሽልማት ድርጅት አሸናፊ ሆኖ ተመረጠ፡፡

ግንቦት 16/2014 አዲስ አበባ - በገንዘብ ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን በተመራውና የቴሌኮም ዘርፍን ለውድድር ክፍት በማድረግ ለሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የተሰጠው አዲስ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ፍቃድ ሂደት በምርጥ የሕዝብ አገልግሎት ፕሮጀክት ምድብ እንግሊዝ በሚገኘው የልማት አጋር ሽልማት (Partnerships Awards) ድርጅት አሸናፊ ሆኖ ተመረጠ፡፡

None

H.E Semereta Sewasew, State Minister of Finance, discussed with Beth Dunford, Vice president for Agriculture, Human and Social Development of African Development Bank in Accra, Ghana.

May 24, 2022, The Ethiopian delegation led by HE Semereta Sewasew, State Minister of Finance met with Beth Dunford Vice President for Agriculture, Human and Social Development of the Bank.

None

ከልማት አጋሮች ጋር በዘጠኝ ወር የኢኮኖሚ አፈፃፀም ላይ ውይይት ተደረገ

ግንቦት 12/2014 አዲስ አበባ - የገንዘብ ሚኒስቴር ከልማት አጋር ሀገሮች አምባሳደሮችና የልማት ድርጅቶች የስራ ኃላፊዎች ጋር በሀገሪቱ የዘጠኝ ወር የማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ላይ ዛሬ ውይይት አድርጓል፡፡

None

Ethio-Japan Economic cooperation policy dialogue meeting

Her Excellency Semereta Sewasew State Minister of the Ministry of Finance hosted an economic policy dialogue meeting with the Embassy of Japan and Japan International Cooperation Agency (JICA).

None

Courtesy Meeting with Korea International Cooperation Agency (KOICA) Project Volunteers

May 18, 2022 - Her Excellency Semereta Sewasew State Minister of the Ministry of Finance met KOICA’s Project volunteers today who are dispatched to Ethiopia this May.

None

መንግስት የዋጋ ግሽበቱን ለማረጋጋት በወሰደው እርምጃ ከሸቀጦች ታክስ ይገኝ የነበረ ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ እንዳይሰበሰብ ቀሪ እንደተደረገ ተገለጸ

ግንቦት 10 / 2014 . - የገንዘብ ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት ያለፉት ዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ሲገመገም እንደተገለጸው መንግስት የዋጋ ግሽበትን ለማረጋጋት የምግብ ሸቀጦች ያለውጪ ምንዛሪ (በፍራንኮ ቫሉታ) እንዲገቡ በመደረጋቸውና በምግብ ሸቀጦች ላይ ጥሎት የነበረውን ታክስና ቀረጥ በማንሳቱ ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ሳይሰበሰብ ቀሪ እንደተደረገ ተገልጿል፡፡