Ministry of Finance Ethiopia



None

The Federal Democratic Republic of Ethiopia and The French Republic Signed Grant Agreements

Addis Ababa, May 17, 2022 – Three grant agreements amounting to 19 million euros (Approximately 1.02 billion ETB) were signed today May 17, 2022, between the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the French Republic at a ceremony held at the Ministry of Finance.

None

A Financing Agreement signed between the FDRE Ministry of Finance and the World Bank

May 16, 2022 - A Financing Agreement amounting to US$300 million (ETB 15.6 billion) was signed in the form of Grant between the FDRE Ministry of Finance and the World Bank in support of the reconstruction and recovery of conflict affected areas of the country.

None

የጤናውን ዘርፍ በበጀት ለመደገፍ እንዲቻል ተመጣጣኝ የአገልግሎት ክፍያ ጥናት እንዲደረግ አቅጣጫ ተሰጠ፡፡

ግንቦት 2 / 2014 ዓ.ም - የጤና ሚኒስቴርና ተጠሪ መስሪያ ቤቶች የ2015 አመት የበጀት እቅዳቸውን ለገንዘብ ሚኒስቴር ሲያቀርቡ  የጤናውን ዘርፍ በበጀት ለመደገፍና ለማጠናከር እንዲቻል አቅም ያላቸው ታካሚዎች ከአገልግሎቱ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ክፍያ እንዲከፍሉ የሚያስችል ጥናት ተጠንቶ እንዲቀርብ አቅጣጫ ተሰጠ፡፡

None

ገንዘብ ሚኒስቴር የፋይናንስ ግልፅነትና ተጠያቂነት መመሪያን ተግባራዊ በማያደርጉ ተቋማት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቀ

ግንቦት 2/ 2014 አዳማ ፡- ዛሬ በተጀመረው የፌዴራል እና የክልሎች የፋይናንስ አስተዳደር የምክክር መድረክ ላይ የገንዘብ ሚኒስቴር የፋይናንስ ግልፅነትና ተጠያቂነት መመሪያን ተግባራዊ በማያደርጉ ተቋማት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ አስታውቋል፡፡  

None

በወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ የገንዘብ ሚኒስትሩ ገለጹ፡

ግንቦት 1/2014 ዓ.ም ዛሬ ቀጥሎ በዋለው የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የበጀት ስሚ መርሀ ግብር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሚኒስቴሩ ተጠሪ መስሪያ ቤቶች የ2015 አመት የበጀት እቅዳቸውን አቅርበው በገንዘብ ሚኒስቴር ተገምግሟል፡፡

None

H.E. Ahmed Shide discussed with the Danish Minister for Development Cooperation

May 6, 2022 - Minister of Finance H.E. Ahmed Shide received at his office the Danish Minister for Development Cooperation H.E. Mr. Flemming Moller Mortensen, and the Ambassador to Ethiopia H.E. Kira Smith Sindbjerg to discuss development cooperation between Ethiopia and Denmark. 

 

None

በግብርናው ዘርፍ የታዩ አበረታች ውጤቶችን ለማጠናከር በበጀት እንደሚደገፍ ተገለጸ

ሚያዚያ 28 / 2014 ዓ.ም - ለሶስተኛ ቀን ቀጥሉ በዋለው የፌዴራል ባለበጀት መስሪ ቤቶች የበጀት ስሚ መርሀግብር የግብርና ሚኒስቴርና በስሩ የሚገኙ ተጠሪ ተቋማት የ2015 በጀት ዓመት የበጀት ዕቅድ ያቀረቡ ሲሆን በግብርናው ዘርፍ የታዩ አበረታች ውጤቶችን ለማጠናከር ተገቢው የበጀት ድጋፍ እንደሚደረግም ተገልጻል፡፡

None

ገንዘብ ሚኒሰቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የወጪ ቅነሳን ተግባራዊ እንዲያደረጉ አሳሰበ

ሚያዚያ 26 / 2014 ዓ.ም ፡- ገንዘብ ሚኒሰቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመንግስትን በጀት ውጤታማ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲውልና ፍሪያማ የፋይናንስ አሰተዳር ስርዓት እንዲሰፍን  የወጪ ቅነሳ ተግባራዊ እንዲያደረጉ አሳሰበ፡፡

None

የፌደራል መንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2015 በጀት አመት የበጀት ሰሚ ተጀመረ

ሚያዚያ 26 / 2014 ዓ.ም ፡- ገንዘብ ሚኒሰቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመንግስትን በጀት ውጤታማ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲውልና ፍሪያማ የፋይናንስ አሰተዳር ስርዓት እንዲሰፍን  የወጪ ቅነሳ ተግባራዊ እንዲያደረጉ አሳሰበ፡፡