የገንዘብ ሚኒስቴር ከተለያዩ ተቋማት ለተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ትናንት ህዳር 16 2014 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ በመንግስት በጀት ዝግጅትና ሂደት ዙሪያ የዜጎች ግንዛቤና ተሳትፎ እያደገ መምጣቱን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመንግስት ወጭ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዳዊት ሽመልስ ገልጸዋል፡፡
ባንኩ በለውጥ ሂደት ላይ አንደሚገኝ የተገለጸው የባንኩ የ2014 በጀት አመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ለመገምገም በተደረገ ውይይት ላይ ነው፡፡
የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ተወዳዳሪነታቸውን ለማጎልበት እና የአገልግሎቶት አሰጣጣቸውን ቀልጣፋ እንዲሆን ለማስቻል ለአምስት ቀናት የሚቆይ ውይይት ተጀመረ፡፡
የሰሜን ዕዝ በአሸባሪው የህወሀት ቡድን የተጠቃበት ጥቅምት 24 ‹‹ አልረሳውም! እኔም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነኝ ›› በሚል መሪ ቃል ዛሬ ጥቅምት 24 2014 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት በሚኒስቴሩ ቅጥር ጊቢ በተከናወነ ሥነስርአት ታስቦ ዋለ፡፡
On October 27, 2021, H.E. Ato Ahmed Shide has participated in the Horn of Africa Initiative Ministerial Roundtable meeting which was held to review progress and discuss how the Initiative can further strengthen economic integration and regional cooperation.
The Ministry of Finance launched a two-day workshop focusing on introducing the third ESAP program with the objective of strengthening the social accountability system and mechanisms for enhanced service delivery in Ethiopia.
መስከረም 12 2014 ዓ.ም ፡- የነጩ ፖስታ ጎርፍ ለነጩ ቤተ መንግስት ሀገራዊ ንቅናቄ የገንዘብ ሚኒስቴርና የተጠሪ መስሪያ ቤቶች አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ዛሬ ተጀመረ፡፡
H.E Dr. Eyob Tekalign, State Minister of Finance met with Nick Dyer - the UK’s special envoy for famine prevention and humanitarian affairs
Copyright © 2025 MOF All Right Reserved