ሚያዚያ 26 / 2014 ዓ.ም ፡- ገንዘብ ሚኒሰቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመንግስትን በጀት ውጤታማ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲውልና ፍሪያማ የፋይናንስ አሰተዳር ስርዓት እንዲሰፍን የወጪ ቅነሳ ተግባራዊ እንዲያደረጉ አሳሰበ፡፡
ሚያዚያ 26 / 2014 ዓ.ም ፡- ገንዘብ ሚኒሰቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመንግስትን በጀት ውጤታማ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲውልና ፍሪያማ የፋይናንስ አሰተዳር ስርዓት እንዲሰፍን የወጪ ቅነሳ ተግባራዊ እንዲያደረጉ አሳሰበ፡፡
They discussed on cooperation between Ethiopia
On April 21, 2022, Finance Minister Ahmed Shide met with World Bank Country Director Ousmane Dione and discussed a range of issues, including impact of the current challenges, growth and World Bank support.
TheGovernment of The Federal Democratic Republic of Ethiopia (“Ethiopia”) represented by the Ministry of Finance (MoF), and The Republic of Korea, represented by the Embassy of the Republic of Korea held a policy consultation meeting.
ሚያዝያ 12 / 2014 ዓ.ም - በዋና ኦዲተር ባለፉት ሶስት አመታት ተመርምረው የኦዲት ግኝት የተመዘገበባቸው የ9 የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የበላይ ሀላፊዎችና የፋይናንስ ዳይሬክተሮች እያንዳንዳቸው በቅደም ተከተል 10ሺ እና 9ሺ ብር እንዲቀጡ የተወሰነባቸው ሲሆን በሌሎች 30 ባለበጀት መስሪያ ቤቶች ላይ ደግሞ ከባድ የጽኁፍ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንዲጻፍባቸው ተወስኖ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡
የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ በደቡብ ሱዳን የገንዘብና ፕላን ሚኒስትር አጋክ አቹል የተመራ ልዑክ በተቀበሉበት ወቅት ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታውቀዋል፡፡
የገንዘብ ሚኒስቴር መሰረታዊ የምግብ ሽቀጦች የሆኑት ዘይት፣ስንዴ፣ስኳር፣የህጻናት ወተት እና ሩዝ ያለምንም የውጭ ምንዛሬ ፍቃድ (በፍራንኮ ቫሉታ) በጉምሩክ ኮሚሽን በኩል በቀጥታ እንዲገቡ ወሰነ፡፡
H.E. Ms. Semereta Sewasew, State Minister of Finance signed an MoU with Mr. Ben Depraetere, Chairperson of the Board of EUBFE (European Business Forum in Ethiopia) at the launch of the Business Climate Report – 2021 event that was held on April 6, 2022, at Hayat Regency Hotel.
Copyright © 2025 MOF All Right Reserved