FDRE, Ministry of Finance



All News

None

የገንዘብ ሚኒስትሩ በመልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት አፈጻጸም ላይ ከተለያዩ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

ጥር 17 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ የማቋቋም ፕሮጀክት አፈጻጸም ላይ ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከታቸው ሚኒስትሮችና ሚኒስትር ዴኤታዎች ጋር በሚኒስቴሩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተወያዩ፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስትሩ ከዴንማርክ የልማት ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

ጥር 15 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ ከዴንማርክ የልማት ትብብርና አለም አቀፍ የአየር ንብረት ሚኒስትር ከሚስተር ዳን ጀርገንስ ጋር በሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ትብብርና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በጽ/ቤታቸው ተወያዩ፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ

ጥር 9 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ትብብር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው  በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ዶ/ር አኔት ዌበር ከተመራው የልኡካን ቡድን ጋር በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት መካካል ስለሚኖረው ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ትብብር በጽ/ቤታቸው ተወያዩ፡፡

None

The Federal Democratic Republic of Ethiopia and The French Republic Signed Financing Agreements

ADDIS ABABATwo agreements were signed today, between the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the French Republic at a ceremony held at the French Embassy, Addis Ababa, for the implementation of “Framework Agreement for Food Security and “Amendment to Credit Facility Agreement”.

None

ከ43 ሚሊዮን ሊትር በላይ የፓልም የምግብ ዘይት ግዢ መፈጸሙን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ

ታህሣሥ 25 / 2015 ዓ.ም - ህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የምግብ ዘይት አንዲያገኝ በጅቡቲ ከሚገኘው ጎልደን አፍሪካ ካምፓኒ የ43 ሚሊዮን 37 ሺ 412 ሊትር የፓልም የምግብ ዘይት ግዢ መፈጸሙን የገንዘብ ሚኒስቴር አሰታውቋል፡፡

None

የፌዴራልና የክልሎች የፋይናንስ፣ የገቢዎችና የፕላን የጋራ ምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ተጀመረ

ታህሣሥ 8 / 2015 ዓ.ም - በሀገራዊ የልማት እቅድ፣ በፊሲካል ፖሊሲ፣ በመንግስት ወጪና ገቢ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የፌዴራልና የክልሎች የፋይናንስ፣ የገቢዎችና የፕላን መስሪያቤቶች የጋራ ምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተጀመረ፡፡

None

የአለም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮጵያ የ745 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ አጸደቀ

ታህሣሥ 6 / 2015 ዓ.ም - የአለም ባንክ የስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ቦርድ በኢትዮጵያ ለመሰረታዊ የጤና አገልግሎትና ለጎርፍ ጉዳትን መከላከያ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል የ745 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ አጸደቀ፡፡ 

None

የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በኦዲት ጥራት ማረጋገጥና በኦዲት ግኝቶች ላይ ከባለድረሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

ህዳር 28 / 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የኦዲት ሙያ አገልግሎት ከሚሰጡ የተመሰከረላቸው የኦዲት ድርጅት ባለቤቶችና ባለሙያዎች ጋር በኦዲት ጥራት ማረጋገጥና በኦዲት ምርመራዎች ግኝቶች ላይ የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በ115ኛው የአፍሪካ ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ጉባኤ የኢትዮጵያን አቋም ገለጹ

ህዳር 19 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በቤልጂየም ብራስልስ እየተካሄደ ባለው 115ኛው የአፍሪካ ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት ጉባኤ ላይ ባሰሙት ንግግር የኢትዮጵያን አቋም አንጸባርቀዋል፡፡

None

በመንግስትና በልማት አጋሮች ትብብር በሚቀጥሉት ሶስት ወራት በጋራ በሚከናወኑ ተግባራት ላይ የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡

ህዳር 16 / 2015 ዓ.ም - በመንግስትና በአለም አቀፍ የልማት አጋሮች ትብብር በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በመልሶ ማቋቋም ጉዳዮች ላይ በሚቀጥሉት ሶስት ወራት ውስጥ በሚከናወኑ ተግባራት ላይ በገንዘብ ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ የምክክር መድረክ ተካሂደ፡፡