ጥር 17 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ የማቋቋም ፕሮጀክት አፈጻጸም ላይ ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከታቸው ሚኒስትሮችና ሚኒስትር ዴኤታዎች ጋር በሚኒስቴሩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተወያዩ፡፡
ጥር 15 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ ከዴንማርክ የልማት ትብብርና አለም አቀፍ የአየር ንብረት ሚኒስትር ከሚስተር ዳን ጀርገንስ ጋር በሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ትብብርና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በጽ/ቤታቸው ተወያዩ፡፡
ጥር 9 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ትብብር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ዶ/ር አኔት ዌበር ከተመራው የልኡካን ቡድን ጋር በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት መካካል ስለሚኖረው ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ትብብር በጽ/ቤታቸው ተወያዩ፡፡
ADDIS ABABA– Two agreements were signed today, between the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the French Republic at a ceremony held at the French Embassy, Addis Ababa, for the implementation of “Framework Agreement for Food Security and “Amendment to Credit Facility Agreement”.
ታህሣሥ 25 / 2015 ዓ.ም - ህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የምግብ ዘይት አንዲያገኝ በጅቡቲ ከሚገኘው ጎልደን አፍሪካ ካምፓኒ የ43 ሚሊዮን 37 ሺ 412 ሊትር የፓልም የምግብ ዘይት ግዢ መፈጸሙን የገንዘብ ሚኒስቴር አሰታውቋል፡፡
ታህሣሥ 8 / 2015 ዓ.ም - በሀገራዊ የልማት እቅድ፣ በፊሲካል ፖሊሲ፣ በመንግስት ወጪና ገቢ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የፌዴራልና የክልሎች የፋይናንስ፣ የገቢዎችና የፕላን መስሪያቤቶች የጋራ ምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተጀመረ፡፡
ታህሣሥ 6 / 2015 ዓ.ም - የአለም ባንክ የስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ቦርድ በኢትዮጵያ ለመሰረታዊ የጤና አገልግሎትና ለጎርፍ ጉዳትን መከላከያ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል የ745 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ አጸደቀ፡፡
ህዳር 28 / 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የኦዲት ሙያ አገልግሎት ከሚሰጡ የተመሰከረላቸው የኦዲት ድርጅት ባለቤቶችና ባለሙያዎች ጋር በኦዲት ጥራት ማረጋገጥና በኦዲት ምርመራዎች ግኝቶች ላይ የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡
ህዳር 19 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በቤልጂየም ብራስልስ እየተካሄደ ባለው 115ኛው የአፍሪካ ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት ጉባኤ ላይ ባሰሙት ንግግር የኢትዮጵያን አቋም አንጸባርቀዋል፡፡
ህዳር 16 / 2015 ዓ.ም - በመንግስትና በአለም አቀፍ የልማት አጋሮች ትብብር በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በመልሶ ማቋቋም ጉዳዮች ላይ በሚቀጥሉት ሶስት ወራት ውስጥ በሚከናወኑ ተግባራት ላይ በገንዘብ ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ የምክክር መድረክ ተካሂደ፡፡
Copyright © 2025 MOF All Right Reserved