Nov. 24 /2022 – H.E Dr. Eyob Tekalign, State Minister of Financ, stated that the timing that Ms. Gerda is doing a great moment where few weeks ago his excellency the Prime Minister of Ethiopia, Dr. Abiy Ahmed, has launched the Yelemat Turufat Initiative
As part of the Federal Democratic Republic of Ethiopia’s economic reform strategy, the Government is committed to ensuring more efficient use of national resources by shifting towards a competitive market structure, with a greater role for the private sector in the economy.
ህዳር 13 / 2015 ዓ.ም - በገንዘብ ሚኒስቴርና በልማት አጋሮች ትብብር የሚካሄደው የመሰረታዊ አገልግሎቶች አሰጣጥና ማህበራዊ ተጠያቂነት ፕሮግራሞች አፈጻጸም የጋራ ግምገማ በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሻ ተጀመረ፡፡
ህዳር 9 / 2015 ዓ.ም - ከዚህ ቀደም ላልተወሰነ ጊዜ ተላልፎ በነበረው የውጭ ምንዛሬ የማይፈቀድላቸው ከውጭ የሚገቡ እቃዎች ዝርዝር ላይ ማሻሻያ ማድግ በማስፈለጉ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ዕቃዎች ላይ ማሻሻያ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክና ለጉምሩክ ኮሚሽን በጻፈው ደብዳቤ አሳውቋል፡፡
Nov. 16 2022 - The Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia has issued today Invitation for Expression of Interest for the partial privatization of Ethio Telecom and Kicks of stakeholder consultation process for the third telecommunications operating license.
The Heads of Agencies of the Development Partners Group (DPG) in Ethiopia held a retreat on 9th November at the International Livestock Research Institute in Addis Ababa together with Government representatives from sector ministries, including State Ministers and head of development partner agencies’,
ADDIS ABABA– A financing agreement amounting to 5 million euros (Approximately 260 million ETB) was signed today, between the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the French Republic at a ceremony held at the Ministry of Finance, for the implementation of " Lalibela Protection, Restoration and Development Project".
መስከረም 18 / 2015 ዓ.ም - የብሔራዊ የምክክር ሂደቱን በፋይናንስ ለመደገፍ የሚያስችል የፕሮግራም ሰነድ በገንዘብ ሚኒስቴር፣ በብሔራዊ ምክክር ኮሚሽንና በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም መካከል ተፈረመ፡፡
መስከረም 18/2015 - የጃፓን መንግስት በኢትዮጵያ በመንቀሳቀስ የተሸከርካሪ ላይ የህክምና አገልግሎት ለሚሰጡ መኪኖች ግዢ የሚሆን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ወይንም የ185 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
መስከረም 10 / 2015 ዓ.ም - ዛሬ በተካሄደ የርክክብ ሰነ-ሰርዓት ላይ የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚውል የ50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለገንዘብ ሚኒስቴር አሰረክቧል፡፡
Copyright © 2025 MOF All Right Reserved