ታህሣሥ 8 / 2015 ዓ.ም - በሀገራዊ የልማት እቅድ፣ በፊሲካል ፖሊሲ፣ በመንግስት ወጪና ገቢ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የፌዴራልና የክልሎች የፋይናንስ፣ የገቢዎችና የፕላን መስሪያቤቶች የጋራ ምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተጀመረ፡፡
ታህሣሥ 6 / 2015 ዓ.ም - የአለም ባንክ የስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ቦርድ በኢትዮጵያ ለመሰረታዊ የጤና አገልግሎትና ለጎርፍ ጉዳትን መከላከያ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል የ745 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ አጸደቀ፡፡
ህዳር 28 / 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የኦዲት ሙያ አገልግሎት ከሚሰጡ የተመሰከረላቸው የኦዲት ድርጅት ባለቤቶችና ባለሙያዎች ጋር በኦዲት ጥራት ማረጋገጥና በኦዲት ምርመራዎች ግኝቶች ላይ የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡
ህዳር 19 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በቤልጂየም ብራስልስ እየተካሄደ ባለው 115ኛው የአፍሪካ ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት ጉባኤ ላይ ባሰሙት ንግግር የኢትዮጵያን አቋም አንጸባርቀዋል፡፡
ህዳር 16 / 2015 ዓ.ም - በመንግስትና በአለም አቀፍ የልማት አጋሮች ትብብር በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በመልሶ ማቋቋም ጉዳዮች ላይ በሚቀጥሉት ሶስት ወራት ውስጥ በሚከናወኑ ተግባራት ላይ በገንዘብ ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ የምክክር መድረክ ተካሂደ፡፡
Nov. 24 /2022 – H.E Dr. Eyob Tekalign, State Minister of Financ, stated that the timing that Ms. Gerda is doing a great moment where few weeks ago his excellency the Prime Minister of Ethiopia, Dr. Abiy Ahmed, has launched the Yelemat Turufat Initiative
As part of the Federal Democratic Republic of Ethiopia’s economic reform strategy, the Government is committed to ensuring more efficient use of national resources by shifting towards a competitive market structure, with a greater role for the private sector in the economy.
ህዳር 13 / 2015 ዓ.ም - በገንዘብ ሚኒስቴርና በልማት አጋሮች ትብብር የሚካሄደው የመሰረታዊ አገልግሎቶች አሰጣጥና ማህበራዊ ተጠያቂነት ፕሮግራሞች አፈጻጸም የጋራ ግምገማ በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሻ ተጀመረ፡፡
ህዳር 9 / 2015 ዓ.ም - ከዚህ ቀደም ላልተወሰነ ጊዜ ተላልፎ በነበረው የውጭ ምንዛሬ የማይፈቀድላቸው ከውጭ የሚገቡ እቃዎች ዝርዝር ላይ ማሻሻያ ማድግ በማስፈለጉ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ዕቃዎች ላይ ማሻሻያ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክና ለጉምሩክ ኮሚሽን በጻፈው ደብዳቤ አሳውቋል፡፡
Nov. 16 2022 - The Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia has issued today Invitation for Expression of Interest for the partial privatization of Ethio Telecom and Kicks of stakeholder consultation process for the third telecommunications operating license.
Copyright © 2021 MOF All Right Reserved