The Heads of Agencies of the Development Partners Group (DPG) in Ethiopia held a retreat on 9th November at the International Livestock Research Institute in Addis Ababa together with Government representatives from sector ministries, including State Ministers and head of development partner agencies’,
ADDIS ABABA– A financing agreement amounting to 5 million euros (Approximately 260 million ETB) was signed today, between the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the French Republic at a ceremony held at the Ministry of Finance, for the implementation of " Lalibela Protection, Restoration and Development Project".
መስከረም 18 / 2015 ዓ.ም - የብሔራዊ የምክክር ሂደቱን በፋይናንስ ለመደገፍ የሚያስችል የፕሮግራም ሰነድ በገንዘብ ሚኒስቴር፣ በብሔራዊ ምክክር ኮሚሽንና በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም መካከል ተፈረመ፡፡
መስከረም 18/2015 - የጃፓን መንግስት በኢትዮጵያ በመንቀሳቀስ የተሸከርካሪ ላይ የህክምና አገልግሎት ለሚሰጡ መኪኖች ግዢ የሚሆን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ወይንም የ185 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
መስከረም 10 / 2015 ዓ.ም - ዛሬ በተካሄደ የርክክብ ሰነ-ሰርዓት ላይ የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚውል የ50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለገንዘብ ሚኒስቴር አሰረክቧል፡፡
መስከረም 6 / 2015 ዓ.ም - የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ኢንቨስትመንት ላይ የሚሰማሩ ኢንዱስትሪዎችን እና አስመጪዎችን የሚያበረታታ እንዲሁም ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርግ የታክስ ማሻሻያ ተግባራዊ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ጷጉሜ 2 / 2014 ዓ.ም - ሀገራዊ ሀብት አስተባባሪ ኮሚቴ በዚህ አመት ከውጭ ሀገርና ከሀገር ውስጥ ሀብት በማሰባሰብ በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋዎች ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች በመርዳትና መልሶ በማቋቋም የተከናወነው ተግባር ውጤታማ እንደነበር ገምግሟል፡፡
September 2 /2022 - Minister of Finance H.E. Ahemed Shide met with the Ambassador of Kingdom of Saudi Arabia in Ethiopia Dr. Fahad Alhumaydani and delegates from the Saudi Fund for Development.
ነሐሴ 4 / 2014 ዓ.ም - የመሬት መራቆትን በመቀንስ ምርታማነትን ለሚያሻሽል የዘላቂ የመሬት አያያዝ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል የ165.2 ሚሊዮን ዶላር የእርዳታና የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ መንግስትና በአለም ባንክ መካከል በበይነ መረብ በተካሄደ ስነ-ስርአት ተፈረመ፡፡
Copyright © 2021 MOF All Right Reserved