Ministry of Finance Ethiopia



None

The Ministry of Finance hosted a meeting with the Development Partners Group (DPG) Executive Committee (ExCom)

The meeting was co-chaired by H.E Ato Ahmed Shide, Minister of Finance and Mr. Ousmane Dione, World Bank Country Director for Ethiopia, Eritrea, South Sudan and Sudan.

None

Ethiopia and China sign an MOU to establish a Working Group to boost investment and economic cooperation

During the Joint Economic and Trade Commission meeting held on February 21, 2023, Ethiopia and China signed a Memorandum of Understanding (MOU) to establish an investment and economic cooperation working group aimed at jointly boosting bilateral economic and trade relations in strategic fields.

None

ኢትዮጵያና ስፔን የአምስት ዓመት የኢኮኖሚ ትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ተፈራረሙ

የካቲት 9/ 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያና የስፔን መንግስታት በቀጣይ አምስት ዓመት የኢኮኖሚ ትብብራቸው የሚመራበትን ማዕቀፍ የገንዘብ ሚንስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴና የስፔን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሆሴ ማንኤል አልባሬስ ቤኖ  በገንዘብ ሚንስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራረሙ፡፡

None

ኢትዮጵያና ቻይና የ1.22 ቢሊዮን ብር የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት ተፈራራሙ

የካቲት 7/2015 ዓ.ም - ኢትጵያና ቻይና ለአዲስ አበባ ቀላል ባቡር የትራንስፖርት አገልግሎት መለዋወጫ የሚውል የ1.22 ቢሊዮን ብር (የ155 ሚሊዮን የቻይና ዩዋን) የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራራሙ፡፡

None

H.E Semereta Sewasew, State Minister of Finance received delegation led by Mr. Bah aly Bah, Eastern and Southern Africa Operation Manager at OPEC Fund for International Development

The Operation Manager acknowledged GoE’s reform agenda, and conveyed its message on the fund optimistic view over the country economic growth despite all current challenges in the country. The manager also discussed on the partnership framework agreement of the fund and current status of the projects.

None

Ethiopia Signs the first Emission Reduction Purchase Agreement (ERPA) with the World Bank

Today Thursday, February 9, 2023, the Emission Reduction Purchase Framework Agreement (ERPA) has been signed between the Government of Ethiopia and the World Bank acting as a trustee of the Bio-carbon Fund Initiative for Sustainable Forest Landscapes. 

None

ኢትዮጵያና ቻይና የ161 ሚሊዮን ብር የአስቸኳይ ምግብ ድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

ጥር 30/2015 አዲስ አበበ - ኢትዮጵያና ቻይና የ161 ሚሊዮን ብር የአስቸኳይ ምግብ ድጋፍ ስምምነት በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራረሙ፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ ከፈረንሳይ የንግድ ሚኒስቴር ጋር ተወያዩ

ጥር 30 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ በፈረንሳይ በሚያደርጉት የስራ ጉብኝት ከፈረንሳይ የንግድ ሚኒስተር ከሚስተር ቤች ኦሊቪዬር ጋር በሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ትብብርና በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ፍሪያማ ውይይት አደረጉ፡፡

Back