The meeting was co-chaired by H.E Ato Ahmed Shide, Minister of Finance and Mr. Ousmane Dione, World Bank Country Director for Ethiopia, Eritrea, South Sudan and Sudan.
During the Joint Economic and Trade Commission meeting held on February 21, 2023, Ethiopia and China signed a Memorandum of Understanding (MOU) to establish an investment and economic cooperation working group aimed at jointly boosting bilateral economic and trade relations in strategic fields.
የካቲት 9/ 2015 ዓ.ም - የኢትዮጵያና የስፔን መንግስታት በቀጣይ አምስት ዓመት የኢኮኖሚ ትብብራቸው የሚመራበትን ማዕቀፍ የገንዘብ ሚንስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴና የስፔን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሆሴ ማንኤል አልባሬስ ቤኖ በገንዘብ ሚንስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራረሙ፡፡
የካቲት 7/2015 ዓ.ም - ኢትዮጵያና ቻይና ለአዲስ አበባ ቀላል ባቡር የትራንስፖርት አገልግሎት መለዋወጫ የሚውል የ1.22 ቢሊዮን ብር (የ155 ሚሊዮን የቻይና ዩዋን) የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራራሙ፡፡
The Operation Manager acknowledged GoE’s reform agenda, and conveyed its message on the fund optimistic view over the country economic growth despite all current challenges in the country. The manager also discussed on the partnership framework agreement of the fund and current status of the projects.
Today Thursday, February 9, 2023, the Emission Reduction Purchase Framework Agreement (ERPA) has been signed between the Government of Ethiopia and the World Bank acting as a trustee of the Bio-carbon Fund Initiative for Sustainable Forest Landscapes.
ጥር 30/2015 አዲስ አበበ - ኢትዮጵያና ቻይና የ161 ሚሊዮን ብር የአስቸኳይ ምግብ ድጋፍ ስምምነት በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራረሙ፡፡
ጥር 30 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ በፈረንሳይ በሚያደርጉት የስራ ጉብኝት ከፈረንሳይ የንግድ ሚኒስተር ከሚስተር ቤች ኦሊቪዬር ጋር በሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ትብብርና በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ፍሪያማ ውይይት አደረጉ፡፡
Copyright © 2021 MOF All Right Reserved