Ministry of Finance Ethiopia



None

ባለፉት ሶስት ወራት በመንግስት ገቢና ወጪ ረገድ ጤናማ የፊሲካል አስተዳደር ተግባራዊ መደረጉ ተገለጸ፡፡

በ2014 በጀት አመት 2ኛ ሩብ ዓመት (ከጥቅምት-ታህሳስ) የ100 ቀን እቅድ አፈጻጸም በገንዘብ ሚኒስቴር በተገመገመበት ወቅት እንደተገለጸው በፌዴራል መንግስት ከሀገር ውስጥና ከልማት አጋሮች ለመሰብሰብ የታቀደውን የመንግስት ገቢ ለማሳካት ከፍተኛ ጥረት የተደረገ ሲሆን፣ አፈጻጸሙም መልካም እንደነበር ተመልክቷል፡፡

None

የ122 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት ተዘጋጀ

በገንዘብ ሚኒስቴር የተዘጋጀው የ122 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡

None

ለመልሶ ማቋቋም የ5 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት ተዘጋጀ

በጦርነትና በግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የአምስት ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት መዘጋጀቱን የገንዘብ ሚኒስተር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡

None

የፀረ ጾታዊ ጥቃት (የነጭ ሪቫን) ቀን በገንዘብ ሚኒስቴር እና በተጠሪ ተቋማት ተከበረ

በአለም አቀፍ ደረጃ ለ30ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ16ኛ ጊዜ “ሠላም ይስፈን በሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚደርስ ጥቃት ይቁም!” በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የጸረ- ጾታዊ ጥቃት ቀን ዛሬ ኅዳር 29 2014 ዓ.ም በገንዘብ ሚኒሰቴር እና ተጠሪ ተቋማት ሠራተኞች በጋራ ተከብሮ ውሏል፡፡

None

የኢትዮጵያና የኩዌት ኢኮኖሚያዊ ትብብር ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት በሁለቱ ሀገራት የገንዘብ ሚንስትሮች መካከል ተደረገ

የኢፌዲሪ የገንዘብ ሚንስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴና የኩዌት አቻቸው ክቡር ከሊፋ ሙሳዱ ሀማዳ ሁለቱ ሀገራት በቀጣይ በንግድና መዋዕለ ነዋይ ፍሰት ላይ በጋራ መሰራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል፡፡

None

Ethiopia and Kuwait discussed on bilateral economic cooperation

H.E Prime Minister of Kuwait Sheikh Sabah Khaled Al-Hamad Al-Sabah discussed today December 1,2021 on bilateral economic cooperation with H.E Ato Ahmed Shide Minister of Finance of Ethiopia.

None

The 8th Forum on China-Africa Cooperation (FOCAC) Summit will be held in Dakar, Senegal, from 29-30 November 2021.

In the past two decades, the FOCAC mechanism has been proven to be an effective and robust platform in promoting China-Africa cooperation by supporting critical infrastructure development

None

በመንግስት የበጀት የዝግጅት ሂደት የዜጎች ተሳትፎ እያደገ መምጣቱ ተገለፀ

የገንዘብ ሚኒስቴር ከተለያዩ ተቋማት ለተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ትናንት ህዳር 16 2014 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ በመንግስት በጀት ዝግጅትና ሂደት ዙሪያ የዜጎች ግንዛቤና ተሳትፎ እያደገ መምጣቱን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመንግስት ወጭ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዳዊት ሽመልስ ገልጸዋል፡፡

None

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፋት ዓመታት ከነበረበት ችግር አገግሞ ለውጥ በማምጣት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

ባንኩ በለውጥ ሂደት ላይ አንደሚገኝ የተገለጸው የባንኩ የ2014 በጀት አመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ለመገምገም በተደረገ ውይይት ላይ ነው፡፡

Back