በ2014 በጀት አመት 2ኛ ሩብ ዓመት (ከጥቅምት-ታህሳስ) የ100 ቀን እቅድ አፈጻጸም በገንዘብ ሚኒስቴር በተገመገመበት ወቅት እንደተገለጸው በፌዴራል መንግስት ከሀገር ውስጥና ከልማት አጋሮች ለመሰብሰብ የታቀደውን የመንግስት ገቢ ለማሳካት ከፍተኛ ጥረት የተደረገ ሲሆን፣ አፈጻጸሙም መልካም እንደነበር ተመልክቷል፡፡
በገንዘብ ሚኒስቴር የተዘጋጀው የ122 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡
በጦርነትና በግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የአምስት ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት መዘጋጀቱን የገንዘብ ሚኒስተር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡
በአለም አቀፍ ደረጃ ለ30ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ16ኛ ጊዜ “ሠላም ይስፈን በሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚደርስ ጥቃት ይቁም!” በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የጸረ- ጾታዊ ጥቃት ቀን ዛሬ ኅዳር 29 2014 ዓ.ም በገንዘብ ሚኒሰቴር እና ተጠሪ ተቋማት ሠራተኞች በጋራ ተከብሮ ውሏል፡፡
የኢፌዲሪ የገንዘብ ሚንስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴና የኩዌት አቻቸው ክቡር ከሊፋ ሙሳዱ ሀማዳ ሁለቱ ሀገራት በቀጣይ በንግድና መዋዕለ ነዋይ ፍሰት ላይ በጋራ መሰራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል፡፡
H.E Prime Minister of Kuwait Sheikh Sabah Khaled Al-Hamad Al-Sabah discussed today December 1,2021 on bilateral economic cooperation with H.E Ato Ahmed Shide Minister of Finance of Ethiopia.
In the past two decades, the FOCAC mechanism has been proven to be an effective and robust platform in promoting China-Africa cooperation by supporting critical infrastructure development
የገንዘብ ሚኒስቴር ከተለያዩ ተቋማት ለተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ትናንት ህዳር 16 2014 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ በመንግስት በጀት ዝግጅትና ሂደት ዙሪያ የዜጎች ግንዛቤና ተሳትፎ እያደገ መምጣቱን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመንግስት ወጭ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዳዊት ሽመልስ ገልጸዋል፡፡
ባንኩ በለውጥ ሂደት ላይ አንደሚገኝ የተገለጸው የባንኩ የ2014 በጀት አመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ለመገምገም በተደረገ ውይይት ላይ ነው፡፡
Copyright © 2021 MOF All Right Reserved