Ministry of Finance Ethiopia



None

Ethiopia and the World Bank signed Financing Agreements amounting to a total of 745 million US Dollars

Today January 26, 2023, the Ministry of Finance and the World Bank signed two Financing Agreements amounting to a total of 745 million US Dollars (approximately 39.8 billion ETB) both in the form of grants.

 

None

H.E. Minister Ahmed Shide chaired a meeting with Ministers for a briefing on Reconstruction and Recovery

Today, Minister of Finance H.E. Ahmed Shide, held a meeting with fellow ministers on the Government’s ongoing and planned efforts for reconstruction in the directly affected regions as well as national scale measures taken to address the recovery needs.

None

የገንዘብ ሚኒስትሩ በመልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት አፈጻጸም ላይ ከተለያዩ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

ጥር 17 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ የማቋቋም ፕሮጀክት አፈጻጸም ላይ ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከታቸው ሚኒስትሮችና ሚኒስትር ዴኤታዎች ጋር በሚኒስቴሩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተወያዩ፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስትሩ ከዴንማርክ የልማት ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

ጥር 15 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ ከዴንማርክ የልማት ትብብርና አለም አቀፍ የአየር ንብረት ሚኒስትር ከሚስተር ዳን ጀርገንስ ጋር በሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ትብብርና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በጽ/ቤታቸው ተወያዩ፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ

ጥር 9 / 2015 ዓ.ም - የገንዘብ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ትብብር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው  በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ዶ/ር አኔት ዌበር ከተመራው የልኡካን ቡድን ጋር በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት መካካል ስለሚኖረው ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ትብብር በጽ/ቤታቸው ተወያዩ፡፡

None

The Federal Democratic Republic of Ethiopia and The French Republic Signed Financing Agreements

ADDIS ABABATwo agreements were signed today, between the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the French Republic at a ceremony held at the French Embassy, Addis Ababa, for the implementation of “Framework Agreement for Food Security and “Amendment to Credit Facility Agreement”.

None

ከ43 ሚሊዮን ሊትር በላይ የፓልም የምግብ ዘይት ግዢ መፈጸሙን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ

ታህሣሥ 25 / 2015 ዓ.ም - ህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የምግብ ዘይት አንዲያገኝ በጅቡቲ ከሚገኘው ጎልደን አፍሪካ ካምፓኒ የ43 ሚሊዮን 37 ሺ 412 ሊትር የፓልም የምግብ ዘይት ግዢ መፈጸሙን የገንዘብ ሚኒስቴር አሰታውቋል፡፡

Back