FDRE, Ministry of Finance



None

በወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ የገንዘብ ሚኒስትሩ ገለጹ፡

ግንቦት 1/2014 ዓ.ም ዛሬ ቀጥሎ በዋለው የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የበጀት ስሚ መርሀ ግብር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሚኒስቴሩ ተጠሪ መስሪያ ቤቶች የ2015 አመት የበጀት እቅዳቸውን አቅርበው በገንዘብ ሚኒስቴር ተገምግሟል፡፡

None

H.E. Ahmed Shide discussed with the Danish Minister for Development Cooperation

May 6, 2022 - Minister of Finance H.E. Ahmed Shide received at his office the Danish Minister for Development Cooperation H.E. Mr. Flemming Moller Mortensen, and the Ambassador to Ethiopia H.E. Kira Smith Sindbjerg to discuss development cooperation between Ethiopia and Denmark. 

 

None

በግብርናው ዘርፍ የታዩ አበረታች ውጤቶችን ለማጠናከር በበጀት እንደሚደገፍ ተገለጸ

ሚያዚያ 28 / 2014 ዓ.ም - ለሶስተኛ ቀን ቀጥሉ በዋለው የፌዴራል ባለበጀት መስሪ ቤቶች የበጀት ስሚ መርሀግብር የግብርና ሚኒስቴርና በስሩ የሚገኙ ተጠሪ ተቋማት የ2015 በጀት ዓመት የበጀት ዕቅድ ያቀረቡ ሲሆን በግብርናው ዘርፍ የታዩ አበረታች ውጤቶችን ለማጠናከር ተገቢው የበጀት ድጋፍ እንደሚደረግም ተገልጻል፡፡

None

ገንዘብ ሚኒሰቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የወጪ ቅነሳን ተግባራዊ እንዲያደረጉ አሳሰበ

ሚያዚያ 26 / 2014 ዓ.ም ፡- ገንዘብ ሚኒሰቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመንግስትን በጀት ውጤታማ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲውልና ፍሪያማ የፋይናንስ አሰተዳር ስርዓት እንዲሰፍን  የወጪ ቅነሳ ተግባራዊ እንዲያደረጉ አሳሰበ፡፡

None

የፌደራል መንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2015 በጀት አመት የበጀት ሰሚ ተጀመረ

ሚያዚያ 26 / 2014 ዓ.ም ፡- ገንዘብ ሚኒሰቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመንግስትን በጀት ውጤታማ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲውልና ፍሪያማ የፋይናንስ አሰተዳር ስርዓት እንዲሰፍን  የወጪ ቅነሳ ተግባራዊ እንዲያደረጉ አሳሰበ፡፡

None

Finance Minister Ahmed Shide holds meetings World Bank Country Director

On April 21, 2022, Finance Minister Ahmed Shide met with World Bank Country Director Ousmane Dione and discussed a range of issues, including impact of the current challenges, growth and World Bank support.

None

Policy Consultation Takes Place Between Ethiopia and the Republic of Korea

TheGovernment of The Federal Democratic Republic of Ethiopia (“Ethiopia”) represented by the Ministry of Finance (MoF), and The Republic of Korea, represented by the Embassy of the Republic of Korea held a policy consultation meeting.

None

የኦዲት ግኝት የተመዘገበባቸው 39 የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች በገንዘብ እንዲቀጡና ከባድ የጽሁፍ የማሰጠንቀቂያ ደብዳቤ እንዲጻፍባቸው ተወሰነ

ሚያዝያ 12 / 2014 . - በዋና ኦዲተር ባለፉት ሶስት አመታት ተመርምረው የኦዲት ግኝት የተመዘገበባቸው 9 የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የበላይ ሀላፊዎችና የፋይናንስ ዳይሬክተሮች እያንዳንዳቸው በቅደም ተከተል 10 እና 9 ብር እንዲቀጡ የተወሰነባቸው ሲሆን በሌሎች 30 ባለበጀት መስሪያ ቤቶች ላይ ደግሞ ከባድ የጽኁፍ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንዲጻፍባቸው ተወስኖ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡