FDRE, Ministry of Finance



All News

None

የእዳና ሀብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ተሾመለት

ለኮርፖሬሽኑ በምክትል ዋና ዳይሬክተርነት የተሸሙት አቶ ሙሉአለም ጌታሁን ሲሆኑ ኮርፖሬሽኑ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን የዕዳ ጫና በማቃለል ውጤታማ ሆነው እንዲዘልቁ የሚያግዝ አዲስ ተቋም ከመሆኑም በላይ የመንግስት የልማተ ድርጅቶችን ዕዳ በማቃለል በማክሮ ኢኮኖሚው ውስጥ የተፈጠረውን ያለመረጋጋት ለማስወገድ የሚያግዝ የመንግስት ድርጅት ነው፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስቴር ግምታቸው 2 ሚሊዮን ብር የሚሆኑ ግብአቶችን ለመቄዶንያ የአዕምሮና አረጋዊያን መርጃ ማዕከል በሰጦታ አበረከተ

ሰኔ 08 ቀን 2013 ዓ.ም፡- የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ገንዘብ ሚኒስቴር አጠቃላይ ግምታቸው ወደ 2 ሚሊዮን ብር የሚሆኑ የኮንስትራከሽን፣የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን፣የተሸከርካሪ ጎማዎችንና ምንጣፍ ግብአቶችን ለመቄዶንያ የአዕምሮና አረጋዊያን መርጃ ማዕከል በዛሬው ዕለት በስጦታ አበረከተ፡፡

None

ኢትዮ-ቴሌኮምን በከፊል ወደ ግል ይዞታ ለማዘዋወር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

ሰኔ፣07 ቀን 2013 ዓ.ም አዲስ አበባ ፡- የገንዘብ ሚኒስቴር እና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ እና አስተዳደር ኤጀንሲ እንዲሁም የኢትዮ-ቴሌኮም የቦርድ አማራር በተገኙበት ኢትዮ-ቴሌኮም በከፊል ወደ ግል ይዞታ የማዘዋወር ምዕራፍ የተጠናቀቀ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡

None

African Development Bank Supports the Government of Ethiopia’s Efforts to End Child Undernutrition

Today, 10 May 2021, the Government of Ethiopia signed a grant financing agreement with the African Development Bank to support its efforts to end the stunting and malnourishment of children in Ethiopia.

None

Ethiopia Signs a Loan Agreement with the World Bank to Support the Government’s Digitalization Program

Ethiopia signed a Financing Agreement with the World Bank to support the Government’s Digitalization Program. The Bank, through this agreement, committed a concessional loan of US$ 200 million which approximately amounts to ETB 8.4 billion.

None

የአለም ባንክ በኢትዮጵያ ለሚተገበሩ ሶስት ፕሮጀክቶች የሚውል የ907 ሚሊዮን ዶላር የልማት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 ዛሬ በገንዘብ ሚኒሰቴር በተደረገ የፊርማ ስነ-ሰርዓት ላይ በኢትዮጰያ መንግስት እና በዓለም ባንክ የ907 ሚሊዮን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ፡፡

None

US Ambassador Pays Courtesy Call on Minister of Finance

H.E Ahmed Shide Minister of Finance of Ethiopia welcomed in his office of the US Ambassador to Ethiopia, Geeta Pasi where they discussed the economic cooperation between Ethiopia and the United States.

None

Ethiopia Seeks Support for African countries to Access Finance for the Recovery of their Economies

H.E Ahmed Shide, Minister of Finance of Ethiopia held a meeting with H.E Mr. BrunoLe Maire, Minister of Finance and Economy of France.

None

Webinar held with Swedish Companies to Provide Updates on Ethiopia’s recent and future economic reforms

The Swedish Embassy in Addis organized a virtual webinar to provide updates on measures being taken to transform Ethiopia’s economy and what to expect from future reforms.