FDRE, Ministry of Finance



All News

None

የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ አጋርነት ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት ስልጠና ተሰጠ

በመንግስትና በግሉ ዘርፍ አጋርነት ( Public Private Partnership) ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ ባለድርሻ አካላትን አሰራር ለማሻሻልና ለማጎልበት ያለመ ስልጠና በቢሾፍቱ ከተማ ተካሂዷል።

None

Minister Expresses Appreciation to the World Bank for Support Rendered to Ethiopia’s Economic Reform Programs

Today, Ethiopia and the World Bank Group conducted a virtual meeting which is part of the annual Spring Meetings where H.E Ahmed Shide, 

የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የገንዘብ ሚኒስትሮች በቀጠናዊ ትብብርና የአካባቢውን የልማት ስራዎች ላይ ውይይት አካሄዱ

በቪዲዮ ኮንፍረንስ በተካሄደው የገንዘብ ሚኒስትሮች የጋራ ስብሰባ በዋንኛነት የአካባቢውን ልማት ለማጎልበትና በቀጠናው እየተስተዋሉ ያሉ ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን በመቅረፍ ላይ ያተኮረ  ውይይት አካሄዱ፡፡

 

None

Ethiopia Uses the “Triple Nexus” Approach for Recovery Efforts in Tigray Region

The Ministry of Finance and National Disaster Risk Management Commission (NDRMC) held a meeting with Development Partners Group to provide updates on humanitarian 

 

None

Finance Minister Affirms the Government of Ethiopia’s Commitment for more Jobs Creation to Reduce Poverty

H.E Ahmed Shide, Minister of Finance of Ethiopia in his opening remarks 

 

None

Ethiopia signs Grant Agreement with the Republic of Korea, represented by Korea

Ethiopia signs a grant agreement amounting to 32 million USD  with the Republic of Korea, represented by the Korea International Cooperation Agency during 

 

None

Finance Minister Says Industrialization in Connection with Digitalization is Pertinent for Africa

H.E Ahmed Shide participated in the high-level ministerial policy dialogue on the theme of the 53 sessions of the UNECA “Africa’s Sustainable Industrialization 

None

በደብረ ማርቆስ ከተማ አዲስ በሚገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ እና የባህር ዳር ኤርፖርት ተርሚናል እድሳት ዙሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ

የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ ከአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር ከክቡር አቶ አገኘሁ ተሻገር እና የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተደረገ፡፡

 

None

ያለ አገልግሎት ተከማችተው የሚገኙ የመንግስት ንብረቶች ምዝገባና አወጋገድ ንቅናቄ ከሚያዚያ 4 እሰከ 8 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለፀ

ከሚያዚያ 4 እሰከ 8 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ የመንግስት ንብረቶች ምዝገባና አወጋገድ ንቅናቄ ይካሄዳል፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚካሄደው ያለ አገልግሎት

None

ኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት በቀጣይነት በሚኖራቸው ትብብር ዙሪያ ምክክር አካሄዱ

በኢትዮጵያ መንግስትና በአውሮፓ ህብረት መካከል እ.ኤ.አ ከ2021- 2027 ድረስ ስለሚኖራቸው ትብብር በተመለከተ በተዘጋጀ ሰነድ ላይ ዛሬ በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ የተሳተፉት የገንዘብ ሚኒስቴር፣የተለያዩ የፌዴራል መ/ቤቶች፣ መንግስታዊ ያልሆኑ እና የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ናቸው፡፡