በመንግስትና በግሉ ዘርፍ አጋርነት ( Public Private Partnership) ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ ባለድርሻ አካላትን አሰራር ለማሻሻልና ለማጎልበት ያለመ ስልጠና በቢሾፍቱ ከተማ ተካሂዷል።
Today, Ethiopia and the World Bank Group conducted a virtual meeting which is part of the annual Spring Meetings where H.E Ahmed Shide,
በቪዲዮ ኮንፍረንስ በተካሄደው የገንዘብ ሚኒስትሮች የጋራ ስብሰባ በዋንኛነት የአካባቢውን ልማት ለማጎልበትና በቀጠናው እየተስተዋሉ ያሉ ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን በመቅረፍ ላይ ያተኮረ ውይይት አካሄዱ፡፡
The Ministry of Finance and National Disaster Risk Management Commission (NDRMC) held a meeting with Development Partners Group to provide updates on humanitarian
H.E Ahmed Shide, Minister of Finance of Ethiopia in his opening remarks
Ethiopia signs a grant agreement amounting to 32 million USD with the Republic of Korea, represented by the Korea International Cooperation Agency during
H.E Ahmed Shide participated in the high-level ministerial policy dialogue on the theme of the 53 sessions of the UNECA “Africa’s Sustainable Industrialization
የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ ከአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር ከክቡር አቶ አገኘሁ ተሻገር እና የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተደረገ፡፡
ከሚያዚያ 4 እሰከ 8 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ የመንግስት ንብረቶች ምዝገባና አወጋገድ ንቅናቄ ይካሄዳል፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚካሄደው ያለ አገልግሎት
በኢትዮጵያ መንግስትና በአውሮፓ ህብረት መካከል እ.ኤ.አ ከ2021- 2027 ድረስ ስለሚኖራቸው ትብብር በተመለከተ በተዘጋጀ ሰነድ ላይ ዛሬ በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ የተሳተፉት የገንዘብ ሚኒስቴር፣የተለያዩ የፌዴራል መ/ቤቶች፣ መንግስታዊ ያልሆኑ እና የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ናቸው፡፡
Copyright © 2025 MOF All Right Reserved