Ministry of Finance Ethiopia



None

የጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስቴር ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ከገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራራ ጋር በሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብር ላይ መከረ

መጋቢት 15/ 2014 ዓ.ም - በምስራቅ አፍሪካ የስራ ጉብኝት በማድርግ ላይ የሚገኘው የጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስቴር ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ከገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ጋር የሁለቱ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብርና ልማት ድጋፍ በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ፍሪያማ ምክክር አድርገዋል፡፡

None

የመንግስት ከፍተኛ ሀላፊዎች ከአለም ባንክ ቦርድ ስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር ጋር ባንኩ ለኢትዮጵያ ድጋፉን በሚያጠናክርበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

መጋቢት 13/ 2014 ዓ.ም - የአለም ባንክ የአፍሪካ ዳይሬክትር ዶ/ር ታውፊላ ንያማድዛቦ ከኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስተር ከአቶ አህመድ ሺዴ፣ ከፕላንና ልማት ሚኒስተር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፣ ከጤና ሚኒሰትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ጋር የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጠው ድጋፍ ስለሚጠናከርበትና በባንኩ ድጋፍ እየተከናወኑና ባሉና ወደፊት በሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ላይ ፍሪያማ ውይይት አድርገዋል፡፡

None

በአውሮፓ ህብረት ፋይናንስ የሚደገፉ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለሚያደርጉ ባለድርሻ አካላት ስልጠና ተሠጠ

መጋቢት 9/ 2014 ዓ.ም (አዳማ)፣ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በአውሮፓ ህብረት ትብብር ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ለተውጣጡ የፕሮጀክት ማኔጀሮችና ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ፡፡

None

The Dialogue between Ministry of Finance and Head of Agencies of Development Partners in relation with the Reconstruction and Recovery Plan for the conflict-affected Regions

Ministry of Finance (MoF) of the Federal Democratic Republic of Ethiopia presented the Government of Ethiopia’s framework for Reconstruction and Recovery plan of the conflict-affected regions namely, Amhara, Afar, Tigray, Benshangul, and Part of Oromia to the Head of Agencies of the Development Partner Group.

None

መንግስት የኑሮ ወድነትን ለማሻሻልና የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ተከታታይ እርምጃ አንደሚወስድ ተገለጸ

መንግስት የኑሮ ወድነትን ለማሻሻልና የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ተከታታይነት ያለው እርምጃ አንደሚወስድ የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡

None

የኢትዮጵያና የኔዘርላድ መንግስታት በግብርና እና በኢንደስትሪ ዘርፍ የሚያደርጉትን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማሳደግ እንደሚያስፈልግ ተነገረ

መጋቢት 5 / 2014 ዓ.ም - የኔዘርላንድ መንግስት እየሰጠ በሚገኘው የልማት ትብብር ድጋፍ፣ በኢትዮጵያ የግብርናን አቅም በማሳደግና በአግሮ ኢንዱስትሪ በተለይም በወተት ተዋጽኦና በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሬታ ሰዋሰው ገለጹ፡፡

None

Ethiopia and KOICA signed a Memorandum of Understanding (MoU) on grant agreement of 20 million USD

Memorandum of Understanding (MoU) of grant agreement for two projects amounting 20 million USD was signed between Ethiopia and Korea International Cooperation Agency (KOICA).

None

ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የታዳሽ ሀይል ምንጭ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

የካቲት 25 / 2014 ዓ.ም - በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ትኩረት በተሰጠው የኢነርጂ ዘርፍ ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የታዳሽ ሀይል ምንጭ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ 

None

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት ከ58 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱ ተገለጸ፡፡

የካቲት 22 2014 ዓ.ም - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የግማሽ አመት የስራ አፈጻጸም በገንዘብ ሚኒስቴርና በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳር በሂልትን ሆቴል በተገመገመበት ወቅት እንደተገለጸው ባንኩ ከሀምሌ 2013 እስከ ታህሳስ 2014 ዓ.ም ባሉት ስድሰት ወራት ውስጥ 58.1 ቢሊዮን ብር ገቢ አግኝቷል፡፡

Back