Ministry of Finance Ethiopia



All News

None

Minister of Finance of Ethiopia confers with German Ambassador to Ethiopia

H.E. Ato Ahmed Shide, Minister of Finance, and H.E. Mr. Stephan Auer, German Ambassador to Ethiopia held a discussion on ways to strengthen the economic relationship between the two countries.

None

የመንግስት ልማት ድርጅቶች አለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አቀራረብን ተከትለው እንዲሰሩ ማሳሰቢያ ተሰጠ

የገንዘብ ሚኒስቴር የመንግስት የልማት ድርጅቶች በአለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አቀራረብ ደረጃዎች (International Financial Reporting Standards- IFRS) አተገባበር ተከትለው እንዲሰሩ አሳሰበ፡፡

None

አዲስ በሚገነባው ግዙፍ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የግንባታ ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ

በአዲስ አበባ ዙሪያ አዲስ በሚገነባው ግዙፍ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ቅድመ ዝግጅት ላይ በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተካሄደ፡፡

None

የአዋሽ ወንዝ በአፋር ክልል እና በአጎራባች ክልሎች የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ በተመለከተ በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተካሄደ

የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር ከክቡር አቶ አወል አርባ ጋር የአዋሽ ወንዝ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋን በመከላከልና በመቆጣጠር ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ የካቲት 10/2013 ዓ.ም በሚኒስቴሩ ጽ/ቤት አካሄዱ፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ለፈረንሳይ ኩባንያዎች ማብራሪያ ሰጡ

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ዕድሎችን ለፈረንሣይ ኩባንያዎች ለማስተዋወቅ ውይይት አካሂደዋል፡፡

None

H.E Yasmin Wohabrebbi, State Minister of Finance, received Amos Kiprono Chepto Executive Director of the African Development Bank

During the meeting, the State Minister thanked the African Development Bank for being one of the major development partners in supporting development plans and programs in Ethiopia. 

None

የግብርና፣ የኢንዱስትሪ ኬሚካሎችና የኤሌክትሮኒክስ አጠቃቀምና አወጋገድ መሻሻያ ላይ ትኩረት ያደረገ ዕወደ ጥናት ተካሄደ

በግብርና፣ኢንዱስትሪ ኬሚካሎችና በኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች አያያዝ፣ አጠቃቀምና አቀማመጥ በርካታ ችግሮች እንደሚታዩ የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀው አውደ ጥናት ላይ ተገለፀ፡፡

None

በአገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም መሰረት የመንግስት የልማት ድርጅቶች የግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀም ተገመገመ

የአገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሃ ግብር ዋኛ አካል የሆነው የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ውጤታማነት ለማሻሻል ፣ ተወዳዳሪነታቸውን ለማጎልበት እና የአገልግሎቶት አሰጣጣቸውን ቀልጣፋ እንዲሆኑ ለመደገፍ ያተኮረ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ውይይት ተጀመረ፡፡

None

Ministry of Finance and UNDP held a Discussion with Tigray Interim Administration

Yesterday: A delegation led by H.E Yasmin Wohabrebbi, State Minister of Finance, and Ms. Ahunna Eziakonwa, United Nations Development Program (UNDP) Assistant Administrator and Regional Director for Africa visited Mekele to understand more about the progress and challenges of the ongoing humanitarian assistance being carried out in the region.

None

Finance Minister Outlines the Expedited Humanitarian Assistance and Recovery Efforts in Tigray Region

H.E Ahmed Shide, Minister of Finance of Ethiopia updated the Executive committee of Development Partners Group (DPG) on recent developments in Tigray region.