ውይይቱ የሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብርን በማጠናከር በተለይም ደግሞ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ባለሀብቶችና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ በማበረታታት ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል የንግድ፣ ቱሪዝም እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ማጎልበት በሚቻልበት መንገድ ላይ የጋራ ምክክር አድርገዋል፡፡
ጥር 20 ቀን 2013 አዲስ አበባ፡ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ በእንግሊዝ የፓርላማ አባል የተመራ የልዑካንን ቡድን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት አቶ አህመድ ሽዴ የኢትዮጵያ መንግስት የአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት የተለያዩ ስትራቴጂዎችን ቀርፆ ተግባራዊ እያደረገ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
Addis Ababa – January 28, 2021: In a bid to realize Ethiopia’s vision of building a carbon-neutral and climate-resilient economy, H.E Ahmed Shed met with a high-level delegation led by the Honorable Alok Sharma, COP26 President.
Addis Ababa, Ministry of Finance: The Federal Democratic Republic of Ethiopia and the Government of Japan signed a grant agreement to provide 500 million Japanese Yen which is approximately equivalent to 90 million ETB.
The Ministry of Finance will be increasing its rollout of the Integrated Financial Management Information System (IFMIS), an automated program that supports the management of public sector budgetary,
የገንዘብ ሚኒስቴር የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ለማሻሻል የመንግስትን የበጀት ፣ የፋይናንስ እና የሂሳብ አያያዝ ስራዎችን የሚደግፍ የተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር መረጃ ስርዓት (IFMIS) ፕሮግራም ተደራሽነትን ለማሳደግ እንደሚሰራ አስታወቀ፡፡
ገቢ ምርቶች በሀገር ውስጥ እንዲመረቱ ለማስቻልና የሀገር ውስጥ ኢንዲስቱሪዎች እንዲበረታቱ በመሰረታዊ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች ላይ በተለይም በወር አበባ ንዕህና መጠበቂያ ምርቶች ላይ የቀረጥና ታክስ ማሻሻያ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 ገንዘብ ሚኒሰቴር በአለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ላይ ያሳደረውን ተፅዕኖ ለመቋቋም የሚያስችሉ ስትራቴጂዎችን በመጠቀም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስለወሰዳቸው እርምጃዎች ምስጋና አቀረበ፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013 በሀገሪቱ በሚገኙ 10 የመጀመሪያ ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች በካፒታል ፕሮጀክቶች ላይ የሚታየው የሀብት ብክነት መስተካከል እንዳለበት የገንዘብ ሚኒሰቴር አሳሰበ፡፡
የኢትዮጵያ መንግስትና ዓለም ባንክ በጥቃቅንና አነስተኛ ስራ ዘርፍ የተሰማሩ የሴት ስራ ፈጣሪዎችን ገቢ ለማሳደግ እና የስራ ዕድል ለማስፋት የሚያስችል የ100 ሚሊየን ዶላር / የ3.8 ቢሊዮን ብር/ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
Copyright © 2021 MOF All Right Reserved