Ministry of Finance Ethiopia



All News

None

The Minister of Finance Briefed The African Finance Industry Forum on The Current Ethiopian Economy

H.E Ahmed Shide, Minister of Finance of Ethiopia as a guest speaker at the African Financial Industry Summit, being held on March 10 & 11, explained Ethiopia’s strong 

None

Ethiopia and the World Bank signed 137.5 Million USD Grant Agreements

March 10, 2021 - Ethiopia and the World Bank signed 14.85 Million USD and 122.5 Million USD, approximately 5.5 Billion Birr, grant agreements from a grant agent for Global Partnership for Education (GPE).

None

Virtual Forum Set on Showing the Future of Payments in Ethiopia is Conducted

Addis Ababa-Ethiopia – Making a shift from cash to digital payments will improve the lives of people, particularly the lives of those with low income and women.

None

የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ስርዓትን ለማሻሻል የሚያግዝ የምክክር መድረክ ተካሄደ

የመንግስት ግዢንና ንብረት አስተዳደር ውጤታማና በዕቅድ የሚመራ ለማድረግ የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች በዛሬው ዕለት በገንዘብ ሚኒስቴር እየመከሩ ነው፡፡ በመድረኩ የተገኙት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ እንደተናገሩት የፌዴራል መንግሥት ባለበጀት መ/ቤቶች እና የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመንግስት 

None

Ethiopia and Djibouti Explore Ways to Further Strengthen Bilateral and Regional Cooperation

H.E Ahmed Shide, Minister of Finance discussed with H.E Mohammed Idriss Farah Ambassador of Djibouti to Ethiopia held discussions focusing on economic cooperation between the two countries. 

None

የገንዘብ ሚኒስቴር ሰራተኞች የአለም የሴቶች ቀንን አከበሩ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ110ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ45ኛ ጊዜ የሚከበረው የአለም የሴቶች ቀን በገንዘብ ሚኒስቴር ታስቦ ውሏል፡፡

None

በኢትዮጵያ በቴሌኮም ኦፕሬተርነት ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸውን አለም አቀፍ ተጫራቾችን የሚያወያይ የቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሄደ

የካቲት 18 ቀን 2013 ዓ.ም አዲሰ አበባ፡ በኢትዮጵያ ሁለት የቴሌኮም ኦፕሬተሮችን ለመምረጥ የሚያስችልና በቴሌኮም ኦፕሬተርነት ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸውን አለም አቀፍ ተጫራቾችን የሚያወያይ የቪዲዮ ኮንፈረንስ ዛሬ

None

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የማሻሻያ ስራዎች ቀጣይነታቸው እንዲረጋገጥ በትኩረት መሰራት እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸው ዋና ዋና የማሻሻያ ስራዎች የባንኩን ትርፋማነት ለማሳደግ እንዳስቻሉ ተገለፀ፡፡

None

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአገር ውስጥ ተወዳዳሪነት ከማሳደግ ባለፈ በምስራቅ አፍሪካ ያለውን የገበያ ድርሻ መጨመር እንደሚገባው ተገለጸ

የመንግስት የልማት ድርጅት የሆነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት በአዲስ የቦርድና የማኔጅመንት አባለት እየተመራ 7.3 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡ አስታውቋል፡፡
None

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት አገልግሎቱን በማዘመን ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ እራሱን እያዘጋጀ መሆኑ ተጠቆመ

በገንዘብ ሚኒስቴር በተካሄደው ስብሰባ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት የግማሽ ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት በቀረበበት ወቅት ድርጅቱ የማሻሻያ እርምጃዎችን በመውሰድ፣ ዘመናዊ አሰራሮችን በመከተል እና ውጪን በመቀነስ ትርፋማ መሆኑ ተገለፀ፡፡