Ministry of Finance Ethiopia



All News

None

Ethiopia signs Grant Agreement with the Republic of Korea, represented by Korea

Ethiopia signs a grant agreement amounting to 32 million USD  with the Republic of Korea, represented by the Korea International Cooperation Agency during 

 

None

Finance Minister Says Industrialization in Connection with Digitalization is Pertinent for Africa

H.E Ahmed Shide participated in the high-level ministerial policy dialogue on the theme of the 53 sessions of the UNECA “Africa’s Sustainable Industrialization 

None

በደብረ ማርቆስ ከተማ አዲስ በሚገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ እና የባህር ዳር ኤርፖርት ተርሚናል እድሳት ዙሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ

የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ ከአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር ከክቡር አቶ አገኘሁ ተሻገር እና የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተደረገ፡፡

 

None

ያለ አገልግሎት ተከማችተው የሚገኙ የመንግስት ንብረቶች ምዝገባና አወጋገድ ንቅናቄ ከሚያዚያ 4 እሰከ 8 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለፀ

ከሚያዚያ 4 እሰከ 8 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ የመንግስት ንብረቶች ምዝገባና አወጋገድ ንቅናቄ ይካሄዳል፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚካሄደው ያለ አገልግሎት

None

ኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት በቀጣይነት በሚኖራቸው ትብብር ዙሪያ ምክክር አካሄዱ

በኢትዮጵያ መንግስትና በአውሮፓ ህብረት መካከል እ.ኤ.አ ከ2021- 2027 ድረስ ስለሚኖራቸው ትብብር በተመለከተ በተዘጋጀ ሰነድ ላይ ዛሬ በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ የተሳተፉት የገንዘብ ሚኒስቴር፣የተለያዩ የፌዴራል መ/ቤቶች፣ መንግስታዊ ያልሆኑ እና የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ናቸው፡፡

None

‘Data Is the New Oil that runs through the Veins of a Thriving Digital Economy’ says Finance State Minister

Addressing IT professionals and investors during, the launching ceremony of the RedFox Data Centre in Ethiopia, H.E Dr. Eyob Tekalign, State Minister of Finance

None

Ethiopia and IGAD Discuss Reforms in the Member States and the Need for Continued Institutional Strengthening

H.E Ahmed Shide, Minister of Finance discussed with H.E Dr. Workneh Gebeyehu, Executive Secretary of the Inter-governmental Authority on Development (IGAD) 

None

ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ በቴሌኮሚኒኬሽን ዘርፍ ያላቸውን አጋርነት ለማጠናከር ተሰማሙ

በገንዘብ ሚኒስትር በክቡር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጂቡቲ የስራ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ከክቡር ራድዋን አብዲላሂ ባህዶን በጂቡቲ የፖስታ እና ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተገናኝተው ውይይት አካሂደዋል፡፡ ሁለቱ አገራት በቴሌኮሙኒኬሽን መስክ ያላቸውን አጋርነት ለማጠናከር በሚረዱ ጉዳዮች ላይም ተመካክረዋል፡፡

None

Ethiopia, Djibouti Focus on Improving the Connectivity of Ethio Djibouti Railway

H.E. Ahmed Shide, Minister of Finance of Ethiopia and Board Chairman of Ethio Djibouti Railway Joint Company undertook a two-day visit to Djibouti 

None

Ethiopia Intent on Enhancing its Alternative Source of Energy

Addis Ababa, March 12, 2021: - H.E Ahmed Shide, Minister of Finance of Ethiopia received in his office Mr. Mohamed Jameel Al Ramahi, CEO of the Abu Dhabi future energy Company PJSC-Masdar.